ማራኪ አንቀፅ
“በኢትዮጵያ ተደጋግመው የተከሰቱ በርካታ ችግሮች አሉ፡፡ እነርሱም አለመተማመን፤ ዘረኝነት፤ መናናቅ፤ የኢኮኖሚ አለመመጣጠን፤ ሕገወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውር፤ የቤተ እምነትን ማጣጣል፣ የዝምድና ሹመት፣ የሕዝብና የመንግስት ሀብት ምዝበራ፤ ብሔር ተኮር ጥፋቶች፣ ለክፉ ዓላማ ወጣቶችን ማደራጀት፣ ግጭት መፍጠር፤ ዜጐችን ማፈናቀል፤ ጾታዊ ትንኮሳና አስገድዶ መድፈር፣…
Read 2962 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
--የሕዝብ አስተያየት አፈጣጠር ሰዎች በአካባቢያቸው ካለው ዓለም ጋር ዘወትር በሚያደርጉት ግንኙነት ወቅት ይከሰታል፡፡ ዘወትር ከመገናኛ ብዙኃን፣ ኢንተርኔት፣ ሶሻል ሚዲያ፣ የፖለቲካ መሪዎች፣ ጓደኞችና የቤተሰብ አባላት አሳማኝ መልዕክቶች ይጐርፋሉ:: እንዲሁም የሕዝብ ጉዳዮችን በተመለከተ ከትምህርት ቤቶች፣ ከመንግሥትና የፖለቲካ ድርጅቶች ሰዎች መረጃዎችን ያገኛሉ፡፡ በተጨማሪም…
Read 2621 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
የሚስቱን ግትርነት የታዘበው ጐልማሳው ሙሴ ሃኔቡ አድማው የምሳ ግብዣውንም ሆነ ሴንት-ቶማስን መጐብነትን እንደሚያደናቅፍ ሊነግራት አስቦ ከንቱ ልፋት ሲሆንበት ተወው፡፡ “ያዘጋጀውን ምግብ ለምን እንጥለዋለን? ደግሞም እነዚያን ሰዎች ለመጋበዝ መፈለጌን ታውቃለህ፡፡ ጋብቻው ቢፈፀም ደግሞ ከማንም በላይ ጥቅሙ ላንተው ነው:: ግብዣው የግድ ነውና፡…
Read 2872 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ሕውሓቶች የመንግስትን የሥልጣን ወንበር ባልተገባ መንገድ ከተቆጣጠሩ በኋላም ሆነ ገና በርሃ በሽፍታነት ሙያ ሳሉ ጀምሮ፣ እንደ ዋልድባ ገዳም መነኮሳት መራር የሆነ መንፈሳዊ ትግል ያጋጠመው ሌላ ስለመኖሩ እርግጠኛ አይደለሁም፡፡ ከዚህ ቀደም ባየናቸው የምስክርነት ቃልና ከአንዳንድ አፈትላኪ ሰነዶቻቸው መታዘብ እንደሚችል፤ ሕውሓት ዋልድባ…
Read 3537 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
እንባቆም፡- ጉዳት ወይም ችግር አግጦ በራሳችሁ ላይ ሲደርስ ይነዝራችኋል፤ የሌላ ሌላ ግን የገለባ ያህል አይከብዳችሁም…ያም ሆነ ይህ ጦርነት እጅግ አክሳሪና ውድ ዋጋ የሚያስከፍል መሆኑን ማጤን አለባችሁ… የቀደመ ታሪክ ማስታወስም ይበጃል፡፡አባ ዘዮሐንስ፡- ለመሆኑ ለግብጽ አጀንዳ መንግሥታችን ምን መለሰ?አዱኛው፡- በመስታወት ቤት ውስጥ…
Read 2680 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
Read 3615 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ