የግጥም ጥግ

Wednesday, 06 March 2019 10:32

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(6 votes)
ደም በቃል አይገባም!ቀይ ነው አሉ እንጂ ቀይም መልክ የለውም ቀይ ፅጌ ነው ቢሉም፣ ቀይ ውበት የለውምዕውነት እንደቃል ግን መኖሩ ይከብዳልስዕልም ሲቀባ ቀላል ነው እንዳበባ፣ ቀላል እንደቀለም አድዋማ ቀይ ነው ብሎ አይነገርም!ደም ነው የተኳለው ያማረውም አፅም!ቀይ ሞትን አያቅም ቀለም የለውም አፅም!…
Wednesday, 27 February 2019 12:53

አሸናፊ ግጥሞች

Written by
Rate this item
(11 votes)
ባወጣው “የመደመር የግጥም ውድድር” በርካቶች የተሳተፉ ሲሆን የዩኒቨርሲቲ የግጥም ባለሙያዎችና የሥነጽሁፍ ሃያሲያን ግጥሞቹን ገምግመው ከ1ኛ-3ኛ የወጡትን ይፋአድርገዋል፡፡ አሸናፊዎቹም በቅርቡ በብሔራዊ ቴአትር በተካሄደ “የመደመር” እና የፍቅር የኪነጥበብ ምሽት ላይ ግጥሞቻቸውን ለታዳሚያን እያነበቡ ሽልማቶቻቸውን ተቀብለዋል፡፡ 1ኛ የወጣው ላፕቶፕ፣ 2ኛ የወጣው ዘመናዊ ስማርት…
Saturday, 13 October 2018 11:30

የመስከረም ግጥም

Written by
Rate this item
(40 votes)
ነ.መመቼም ጥም አይቆርጥም የመስከረም ግጥም!ውብ ዐይን የሌላችሁ ውብ ዐይን እዩ በቃተማምነን ተምረን እንድንበቃቃሁሉንም እንድንሆን በሁሉም ደቂቃእንሸነፍ ዛሬ ለነገ እንድንበቃማን ወልዳ ታቃለች ተኝታ ሳትነቃ!የመስከረም ግጥምመቼም ጥም አይቆርጥምይኸው ነው ጉልበቱ ተኝቶ ሲያስታምም!እየነቃ ሲልምእየተኛ ሲፍምጮሆ ጮሆ ሲያልቅ፣ዝም ይላል ዘላለም! ጮሆ ጮሆ ሲልቅ ይላል…
Saturday, 04 August 2018 10:58

ዋ ፍቄ!

Written by
Rate this item
(25 votes)
አየሁ ብሔራዊን ደረጃ ላይ ቆሜ ክፉ ማየት ከፋ፣ ጠናብኝ ህመሜ!ዋ ፍቄ!ሳጥንህ በሳንሳበሸክም ሲነሳተፋጥጬህ በደንኩ፣ በህይወት አበሳ!ይኸው ጉዴን አየሁ፣ ስንት ዘመን ኖሬ የግዴን ከዕውነት ጋር የፊጥኝ ታሥሬ፡፡ ተብረከረከብኝ፣ መቆም እንኳ እንቢ አለኝ፤ “ቶርች” የለመደ እግሬ!ፍቄ ምን በደልኩህ? ምን አረኩህ ፍቄ?ብቻህን ብቻዬን፣…
Saturday, 23 June 2018 11:59

ዐቢይ እንደዋዛ

Written by
Rate this item
(21 votes)
ዶ/ር ዘላለም እሸቴፈጣሪ የሰጣት ለኢትዮጵያ ምድርስጦታ አድርጎ ታሪክ የሚቀይርለያዘን አባዜ ጥላቻን የሚያሽርመድሃኒት ተገኘ ስብዕናው ፍቅርእንደ ንጋት ብርሃን ጨለማውን ገፎ፥ስጋትን አምክኖ ሁሉን በአንድ አቅፎ፤ራዕዩን ሰንቆ አዋላጅነቱን፥ደረሰ ያገር ልጅ ሊሆንልን ፍቱን።ሙጥኝ የሚል መዥገር ነው ብሎ መገመት፥እንዴት ይታሰባል ለስልጣን የሚሞት፥አባት መሆን ሲችል ለኢትዮጵያ…
Saturday, 02 June 2018 11:58

ሴት ስትሆን

Written by
Rate this item
(27 votes)
ሴትነት ምንድን ነዉ;ብለህ የሰጠሀኝ ከባድ የቤት ስራመልሱ እኔንም ከብዶኝ ቃላት እመርጣለሁሀሳብ አወጣለሁ ሀሳብ አደራለዉሴትነት ምንድን ነዉ;ሲመስለኝበሴትነት ጥልቅ ዉስጥ እጅግ የተለየ ሁለትአለም አለእሷከሁለቱ መካከል ከድንበሩ ስፍራለሁለት ተወጥራ የምትኖርበትከሁለት የደቀለ ሶስተኛ አለም አላት::ሌላ እንዴት ነበረ ሴትነት ትርጉሙ;ሴትነት መንፈስ ነዉ፡፡ልክ ... እርኩስ ደግ…
Page 12 of 30