የግጥም ጥግ
የአንበሳው ሹርባመቅደላ ጋራ ላይ - ያለፈው አንበሳ፣ታላቁ ባለህልም - ያ ገናና ካሳ፣ሽጉጡን ሲጠጣ፣ ሲቅመው ጥይቱን፣ራሱን - ሲያጠፋ፣ በትኖት እውነቱን፣ሀሳብና ትልሙን፣ ዕቅዱን ሲያፈሰው፣ፅንስና ውጥኑን - ቃሉን ሲያላውሰው፣ከላይ ተጎዝጉዞ፣ ተጎንጉኖ ከድኖት አክሊልየነበረ፣ሹሩባ - ውበቱ፣ እንግሊዝ - ያደረ፣ውጥኑ እንደሞላ ህልሙ እንደሰመረ፣መታሰሪያው ጉንጉን መጣልን…
Read 3413 times
Published in
የግጥም ጥግ
ደም በቃል አይገባም!ቀይ ነው አሉ እንጂ ቀይም መልክ የለውም ቀይ ፅጌ ነው ቢሉም፣ ቀይ ውበት የለውምዕውነት እንደቃል ግን መኖሩ ይከብዳልስዕልም ሲቀባ ቀላል ነው እንዳበባ፣ ቀላል እንደቀለም አድዋማ ቀይ ነው ብሎ አይነገርም!ደም ነው የተኳለው ያማረውም አፅም!ቀይ ሞትን አያቅም ቀለም የለውም አፅም!…
Read 3542 times
Published in
የግጥም ጥግ
ባወጣው “የመደመር የግጥም ውድድር” በርካቶች የተሳተፉ ሲሆን የዩኒቨርሲቲ የግጥም ባለሙያዎችና የሥነጽሁፍ ሃያሲያን ግጥሞቹን ገምግመው ከ1ኛ-3ኛ የወጡትን ይፋአድርገዋል፡፡ አሸናፊዎቹም በቅርቡ በብሔራዊ ቴአትር በተካሄደ “የመደመር” እና የፍቅር የኪነጥበብ ምሽት ላይ ግጥሞቻቸውን ለታዳሚያን እያነበቡ ሽልማቶቻቸውን ተቀብለዋል፡፡ 1ኛ የወጣው ላፕቶፕ፣ 2ኛ የወጣው ዘመናዊ ስማርት…
Read 4836 times
Published in
የግጥም ጥግ
ነ.መመቼም ጥም አይቆርጥም የመስከረም ግጥም!ውብ ዐይን የሌላችሁ ውብ ዐይን እዩ በቃተማምነን ተምረን እንድንበቃቃሁሉንም እንድንሆን በሁሉም ደቂቃእንሸነፍ ዛሬ ለነገ እንድንበቃማን ወልዳ ታቃለች ተኝታ ሳትነቃ!የመስከረም ግጥምመቼም ጥም አይቆርጥምይኸው ነው ጉልበቱ ተኝቶ ሲያስታምም!እየነቃ ሲልምእየተኛ ሲፍምጮሆ ጮሆ ሲያልቅ፣ዝም ይላል ዘላለም! ጮሆ ጮሆ ሲልቅ ይላል…
Read 7149 times
Published in
የግጥም ጥግ
አየሁ ብሔራዊን ደረጃ ላይ ቆሜ ክፉ ማየት ከፋ፣ ጠናብኝ ህመሜ!ዋ ፍቄ!ሳጥንህ በሳንሳበሸክም ሲነሳተፋጥጬህ በደንኩ፣ በህይወት አበሳ!ይኸው ጉዴን አየሁ፣ ስንት ዘመን ኖሬ የግዴን ከዕውነት ጋር የፊጥኝ ታሥሬ፡፡ ተብረከረከብኝ፣ መቆም እንኳ እንቢ አለኝ፤ “ቶርች” የለመደ እግሬ!ፍቄ ምን በደልኩህ? ምን አረኩህ ፍቄ?ብቻህን ብቻዬን፣…
Read 5543 times
Published in
የግጥም ጥግ
ዶ/ር ዘላለም እሸቴፈጣሪ የሰጣት ለኢትዮጵያ ምድርስጦታ አድርጎ ታሪክ የሚቀይርለያዘን አባዜ ጥላቻን የሚያሽርመድሃኒት ተገኘ ስብዕናው ፍቅርእንደ ንጋት ብርሃን ጨለማውን ገፎ፥ስጋትን አምክኖ ሁሉን በአንድ አቅፎ፤ራዕዩን ሰንቆ አዋላጅነቱን፥ደረሰ ያገር ልጅ ሊሆንልን ፍቱን።ሙጥኝ የሚል መዥገር ነው ብሎ መገመት፥እንዴት ይታሰባል ለስልጣን የሚሞት፥አባት መሆን ሲችል ለኢትዮጵያ…
Read 5813 times
Published in
የግጥም ጥግ