የግጥም ጥግ

Saturday, 07 May 2022 15:08

ወይኔ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ከፀጉርሽ ዘለላ ከዓይኖችሽ ሽፋሽፍትከፈገግታሽ ላሕይ ከዚያ መቃ ደረትከአለንጋ ጣቶችሽ ከሎጋው ቁመትሽበዓይኖቼ ቆንጥሬ፤ለከርሞ አዝመራእዘራው ይመስል ከልቤ ሸሸግኹትፍቅርሽን ቋጥሬ፡፡ደጅ አዳሪ ልቤንያላደበ ቀልቤንበተስፋ ሣባብል፤ከአጥሬ ነቅዬ ሳበጅልሽ አልጋ፣መደብ ስደለድል፣እኔ የሰኔ ሟች ቀልደኛ ገበሬከደጄ ላይ ሞፈር ከቁናዬም ዘሬከሠራ አካላትሽ “ለዘር” የቋጠርሁትተሰወረ ከእጄ ከጉያዬ አጣኹት፡፡ከዓይኔ ላይ…
Saturday, 30 April 2022 14:46

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የሚሰዋ ፍቅርፍሬ ዛፍ ላይ እያለኮ፤ ቢበስልም እዚያው ላይ አይበላምፍሬ መልቀም የምንለው -ሥራ እንዳለ ስናውቅ ነው፡፡ምክንያቱም፡-ያለ ስራ ፍሬ የለምያለ ስቅለትም ትንሳኤ ያለ ትንሳኤም ስርየትየስጋ ወደሙ ብስራት፡፡በሂደት ነው ፍሬ ‘ሚበስልእዛፍ ላይ አይበላም፡፡ፍሬ በስሎ የሚበላው፡-ወይ ራሱ በስሎ ሲወድቅ፤ወይ እኛ ስንለቅመው ነው፤አልያ ወድቀን መጠበቅ…
Rate this item
(2 votes)
የሞላ ሽንት ቤት ጭር ያለ ቤተሰብየተጠረገ ድስት፥ ድርቅ የመታው ሞሰብ፥ያደፈ ቄጤማበበግ በሰው እግር ፥የተደቀደቀወዙ ባንድ ሌሊት፥ ተመጦ ያለቀመጥረጊያ ሚጠብቅ ፥ወድቆ ተበታትኖትናንት ጌጥ የነበር፥ ዛሬ ጉድፍ ሆኖ፥የተወቀጠ ፊት ፥ የነጋበት ድንገት በዳንኪራ ብዛት፥ወለም ያለው አንገት ፡ :የዞረበት ናላ ፥ጌሾ ያበከተው እንኳንስ…
Rate this item
(4 votes)
 የግጥም ጥግ “ሳድግ አነስኩ” አለች ውሻ ከነቢይ መኮንንአባባዬ ሁሉ ጠፋ፣ ጧት ያሻሸኝ፣ ህይወት ስሻ፤የማለዳዬ መነሻ“ሳድግ አነስኩ” አለች ውሻ!!ማነው ሲያድግ ያላነሰ ?ወጣትነቱ ያልሳሳ፣ ትኩስ ወኔው ያልቀነሰ?ከቶ ማነው ትኩሳቱ፣ ንዝረቱ ዕውን ያልኮሰሰ?ማነው ውበቱ ድምቀቱ፣ሲያድግ ያልላመ ጉልበቱ?“ሳድግ አነስኩ” አለች ውሻ….የተነሰነሰው ሁሉ፣ የህይወት ቄጤማ…
Rate this item
(3 votes)
“ይኸውልሽ ልጄ ስሚኝአይጣልምና መቼም የእናት ምክር ጎጇችንን ስንተክል ያኔ በደግ ዘመንአንቺ ነበርሽ አንዷ ምሶሶውን ያቆምሽጫካውን መንጥረሽ ጋሬጣውን ደልድለሽመካነ ጎጆውን የጠቆምሽ፤ይረሳል ወይ ልጄ?መሰረቱን ስንጥል ያወጋነው ስንቱንለስልጣኔው የሰጠሁሽ ብኩርናውንአደራ ያልኩሽ ቀዬውንይረሳል ወይ ልጄ? በየጎሬው ዘምተን ግዳይ የጣልነውን ክንዳችን ፈርጥሞ ባህርም ተሻግሮ ከምስራቅ…
Saturday, 02 April 2022 12:08

ባይንሽ እያየሁት!

Written by
Rate this item
(4 votes)
ማንምን ከለመድሽለእኔ ግድ ካጣሽ(ካመታት በኋላ መስታወት ፊት ቆሜ)አንቺን እየፈለኩእኔን አየዋለሁየምትወጂው አይኔንባይንሽ እያየሁትእብሰለሰላለሁ!ዛሬማ ደፍርሷልብርሃን መርጨት ትቷልናፍቆት አሟምቶታልእንባ አበላሽቶታልስል እተክዛለሁ--ስብሃት! ለማማሩስብሃት! ለጣዕሙያልሽለት ከንፈሬንበድድር መዳፌ እየደባበስኩትባይንሽ አየዋለሁ“ሲጃር አጥቁሮታልማጣት ሰንጥቆታል. . .”ስትይ እሰማለሁአብዝቼ አለቅሳለሁ--የማይቻል ሰጥቶትያላቅሙ አሸክሞትየጎበጠ ጫንቃዬንየምትወጂው ትከሻዬንበመስታወቱ ውስጥ ባይንሽ አየው እና“ይሄስ ኮስማና ነው!”…
Page 4 of 29