የግጥም ጥግ
ከፀጉርሽ ዘለላ ከዓይኖችሽ ሽፋሽፍትከፈገግታሽ ላሕይ ከዚያ መቃ ደረትከአለንጋ ጣቶችሽ ከሎጋው ቁመትሽበዓይኖቼ ቆንጥሬ፤ለከርሞ አዝመራእዘራው ይመስል ከልቤ ሸሸግኹትፍቅርሽን ቋጥሬ፡፡ደጅ አዳሪ ልቤንያላደበ ቀልቤንበተስፋ ሣባብል፤ከአጥሬ ነቅዬ ሳበጅልሽ አልጋ፣መደብ ስደለድል፣እኔ የሰኔ ሟች ቀልደኛ ገበሬከደጄ ላይ ሞፈር ከቁናዬም ዘሬከሠራ አካላትሽ “ለዘር” የቋጠርሁትተሰወረ ከእጄ ከጉያዬ አጣኹት፡፡ከዓይኔ ላይ…
Read 1925 times
Published in
የግጥም ጥግ
የሚሰዋ ፍቅርፍሬ ዛፍ ላይ እያለኮ፤ ቢበስልም እዚያው ላይ አይበላምፍሬ መልቀም የምንለው -ሥራ እንዳለ ስናውቅ ነው፡፡ምክንያቱም፡-ያለ ስራ ፍሬ የለምያለ ስቅለትም ትንሳኤ ያለ ትንሳኤም ስርየትየስጋ ወደሙ ብስራት፡፡በሂደት ነው ፍሬ ‘ሚበስልእዛፍ ላይ አይበላም፡፡ፍሬ በስሎ የሚበላው፡-ወይ ራሱ በስሎ ሲወድቅ፤ወይ እኛ ስንለቅመው ነው፤አልያ ወድቀን መጠበቅ…
Read 1502 times
Published in
የግጥም ጥግ
የሞላ ሽንት ቤት ጭር ያለ ቤተሰብየተጠረገ ድስት፥ ድርቅ የመታው ሞሰብ፥ያደፈ ቄጤማበበግ በሰው እግር ፥የተደቀደቀወዙ ባንድ ሌሊት፥ ተመጦ ያለቀመጥረጊያ ሚጠብቅ ፥ወድቆ ተበታትኖትናንት ጌጥ የነበር፥ ዛሬ ጉድፍ ሆኖ፥የተወቀጠ ፊት ፥ የነጋበት ድንገት በዳንኪራ ብዛት፥ወለም ያለው አንገት ፡ :የዞረበት ናላ ፥ጌሾ ያበከተው እንኳንስ…
Read 1320 times
Published in
የግጥም ጥግ
የግጥም ጥግ “ሳድግ አነስኩ” አለች ውሻ ከነቢይ መኮንንአባባዬ ሁሉ ጠፋ፣ ጧት ያሻሸኝ፣ ህይወት ስሻ፤የማለዳዬ መነሻ“ሳድግ አነስኩ” አለች ውሻ!!ማነው ሲያድግ ያላነሰ ?ወጣትነቱ ያልሳሳ፣ ትኩስ ወኔው ያልቀነሰ?ከቶ ማነው ትኩሳቱ፣ ንዝረቱ ዕውን ያልኮሰሰ?ማነው ውበቱ ድምቀቱ፣ሲያድግ ያልላመ ጉልበቱ?“ሳድግ አነስኩ” አለች ውሻ….የተነሰነሰው ሁሉ፣ የህይወት ቄጤማ…
Read 1652 times
Published in
የግጥም ጥግ
“ይኸውልሽ ልጄ ስሚኝአይጣልምና መቼም የእናት ምክር ጎጇችንን ስንተክል ያኔ በደግ ዘመንአንቺ ነበርሽ አንዷ ምሶሶውን ያቆምሽጫካውን መንጥረሽ ጋሬጣውን ደልድለሽመካነ ጎጆውን የጠቆምሽ፤ይረሳል ወይ ልጄ?መሰረቱን ስንጥል ያወጋነው ስንቱንለስልጣኔው የሰጠሁሽ ብኩርናውንአደራ ያልኩሽ ቀዬውንይረሳል ወይ ልጄ? በየጎሬው ዘምተን ግዳይ የጣልነውን ክንዳችን ፈርጥሞ ባህርም ተሻግሮ ከምስራቅ…
Read 1430 times
Published in
የግጥም ጥግ
ማንምን ከለመድሽለእኔ ግድ ካጣሽ(ካመታት በኋላ መስታወት ፊት ቆሜ)አንቺን እየፈለኩእኔን አየዋለሁየምትወጂው አይኔንባይንሽ እያየሁትእብሰለሰላለሁ!ዛሬማ ደፍርሷልብርሃን መርጨት ትቷልናፍቆት አሟምቶታልእንባ አበላሽቶታልስል እተክዛለሁ--ስብሃት! ለማማሩስብሃት! ለጣዕሙያልሽለት ከንፈሬንበድድር መዳፌ እየደባበስኩትባይንሽ አየዋለሁ“ሲጃር አጥቁሮታልማጣት ሰንጥቆታል. . .”ስትይ እሰማለሁአብዝቼ አለቅሳለሁ--የማይቻል ሰጥቶትያላቅሙ አሸክሞትየጎበጠ ጫንቃዬንየምትወጂው ትከሻዬንበመስታወቱ ውስጥ ባይንሽ አየው እና“ይሄስ ኮስማና ነው!”…
Read 1518 times
Published in
የግጥም ጥግ