የግጥም ጥግ
በአባቴ ደጃፍ ፊት - በዓይኑ ስር ተኝቼምን እንደሆነ እንጃ ...............እንዲያው ብትት ብዬ - ከእንቅልፌ ነቅቼዓይኔን ገለጥ ሳደርግ - ገዝፈሽ ከተራራ ሳገኝሽ በግርማ ..................ከቶ ይህን ተአምር ...........ማን ያምነኛል ብዬ - አፍ አውጥቼ ላውራ?!በፍጥረቴ ሀ ሁ - በዚያ ቅዱስ ጫካ በብርሃን ገላዬ…
Read 1712 times
Published in
የግጥም ጥግ
ስደትከጊዜ ተጣልቶ - እድሜውን ያለፈአፍላ ቁንጅናውን - በቀን ያረገፈስሙን በመስቀል ላይ - ደስ ብሎት የጻፈእኔን መሳይ አለ ....................ጡት እንዳጣ ህፃን - ራሱን ያኮረፈ !--እግር እንዳጣ ሰው - ልቡ እያነከሰለትዳር ሲያስቡት - እየመነኮሰእንደ ገብስ ዛላ - ከአንገት አጎንብሶእንደ ቁስለኛ ወታደር ...........እድሉን…
Read 1551 times
Published in
የግጥም ጥግ
ነጠላ ዜማዬበመከራ ዘመን - እየከዳኝ እግሬ ደርሶ ሲያዳልጠኝ - ገና ከጅማሬላልወድቅ ስውተረተር - በጤና ሰክሬ በመሄጃው መንገድ - መመለስ ጀምሬእጄ ነፋስ አቅፎ - እብቅ እየዘራገለባ እያነፈስኩ ........................ድፍርስ ህልሜን ሁሉ - ጨምቄ ሳጠራእቴ እንደ ብሂሉ - ልቤ ተስፋ ጸንሶያለ ቀን ቆጠራ…
Read 1632 times
Published in
የግጥም ጥግ
ነ ፃ ነ ቴ ! ወዲያ በል እያለ - እያገሳ ልቤበል ተነስ ይለኛል - ይሄ ቅዱስ ቀልቤፍጠን በተራራ - ዝለል በባህሩእንደ ደረቅ ቅጠልይርገፉ በተራ - አንተን የሚደፍሩ !-*-የምን ብርድ ነው እቴ? - የምን ቁር እትት?ጥላው ግፍፍ ይላል - ፍርሃት ቁርጥማት…
Read 2043 times
Published in
የግጥም ጥግ
እኔና እንጀራዬበኔ የሳር ጎጆ - አይቀኑ ቀንቶብኝየጣርያ ክዳኔን - አፋፍሶ ወስዶብኝ የጓዳዬን ምስጢር - ለሰው ገለጠናየስንት አሽሙረኛ .....................ከንፈሩ ነከሰኝ ............................ስሜን እንደ ሽንኩርት - ገሽልጦ ጣለና!-*-ዉሃ እንዳጣ ተክል - አወዛውዞት ግንዴንነቃቅሎ ሲጥለኝ - ቆርጦት ቅርንጫፌንቅጠሌን ሰብስቦ - ጥሎት ከምድጃአመድ አደረገኝ ..........................ልፋቴን…
Read 1878 times
Published in
የግጥም ጥግ
ኢትዮጵያን ታክል ሃገርበዙፋኗ ላይ ተሸሜየዚህን ህዝብ ቡራኬበምርቃት ተሸልሜከሃድራው መሃል ከዝየራውከቱፋታው ታድሜምን ክብር ይቀረኛልና ከእናቶችምርቃት እድሜኢትዮጵያ ላይ ከመንገስከጥቆሮች ቤተመቅደስእስቲ ምን የትስ አለ?የጥህንን ክብር ያከለ?ኖቤል ይለኛል ‘ንዴ?!ከፀበሉ ተረጭጬከወተቱ ተጎንጭጬበአናቴ ቅቤ ተቀብቼከለምለም ሳር ተሰጥቼቦኩ በአናቴ ሰክቼበርትቼ፣ረክቼ፣ወዝቼቡልኮ ተከናንቤካባ በጃኖ ደርቤበጋሞ ሽመና ጥበብበቀለማት ተንቆጥውቁጬበሃገሬ ጥለት…
Read 1595 times
Published in
የግጥም ጥግ