የግጥም ጥግ

Tuesday, 08 July 2014 07:54

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ታሪክና ተስፋ ነ.መ. በዚህኛው መቃብር ጎን ታሪክ ተስፋ አታድርግ ይላል ሆኖም በዕድሜያችን አንድ ቀን ያ የናፈቅነው ማዕበል ፍትሕ ተጭኖ ይመጣል ያኔ ታሪክና ተስፋ፣ ዜማው ጥሞ ቤት - ይመታል!! “ዘ ኪውር አት ትሮይ”ሶፎክለስ(ሲሙስ ሔንሲ ወደ እንግሊዝኛ እንደመለሰው)
Saturday, 14 June 2014 12:03

የፍቅር ጥግ

Written by
Rate this item
(16 votes)
የምወድሽ ስለአንቺነትሽ ብቻ አይደለም። ካንቺ ጋር ስሆን ስለምሆነው እኔነቴም ጭምር ነው፡፡ ሮይ ክሮፍትመፈቀርን ብቻ አይደለም የምፈልገው፤ መፈቀሬ እንዲነገረኝም እሻለሁ፡፡ ጆርጅ ኤልዮትሰዎችን ከፈረጅካቸው ለፍቅር ጊዜ አይኖርህም፡፡ ማዘር ቴሬዛአንቺ ለእኔ ጣፋጭ ስቃዬ ነሽ፡፡ ራልፍ ዋልዶ ኤመርሶን ፍቅር ፈፅሞ ተፈጥሮአዊ ሞቱን ሞቶ አያውቅም፡፡…
Saturday, 07 June 2014 14:23

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(6 votes)
ዛሬስ ስሌቱ ስንት ሆነ?“መሬት፣ሴትና ሀገር…፣ አንድ ናቸው” አትበሉኝ፤ አንድነታቸው ከሩቅ ይቀፋል፣ሶስቱም ባንድ ላይ የከሸፉ እንደሁ፣ ነገረትምህርት ባፉ ይደፋል…!የ‘ውነት፣ የ‘ውቀት ሀቲታችን፣ እንደ ፈርስ እጣቢ ይከረፋል፤ሰብአዊነት እስከ መለኪያው፣ በየጎሰኛው ከርስ ሰጥሞ ይነጥፋል፤በዘመን እርከን ሳይገደብ፣ ትውልድም በትውልዱ ይጣፋል!ታዲያ እኛ እንኳ፣ እናስላው ጎበዝየአዙሪት ርዕዮትዓለሙን…
Saturday, 31 May 2014 14:42

6ቱ ላጤዎች

Written by
Rate this item
(9 votes)
የኔ አይን እዚች ላይ የዚች አይን እሱ ላይ፤ የሱ አይን እዛች ላይ የዛች አይን እኔ ላይ፤ አቤት ክፉ እጣ የሃብታም ቤት ጠኔ፡፡ ሶስቱ ኮረዳዎች ሶስቱ ኮበሌዎች ይኸው ስንት ዘመን መለያ ስማችን “ስድስቱ ላጤዎች” (አንድነት ግርማ)=========እኔና እሱየኔ አበቃቀል፤ በጌሾና ብቅል፡፡ በጥንስስ…
Saturday, 31 May 2014 14:32

የጸሐፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(3 votes)
የአንዱ ደራሲና የሌላው ደራሲ ቃል አንድ አይደለም፡፡ አንዱ ሃሞቱን ቀዶ ሲያወጣ፣ ሌላው ከካፖርቱ ኪስ መዥርጦ ያወጣል፡፡ ቻርልስ ፔጉይ በጣም ልታነበው የምትፈልገው መፅሃፍ ካለና ገና ያልተፃፈ ከሆነ፣ ራስህ ልትፅፈው ይገባል፡፡ ቶኒ ሞሪሰን ከጥሩ ፀሐፊ የምወድለት የሚለውን ሳይሆን የሚያንሾካሹከውን ነው፡፡ ሎጋን ፒርሳል…
Saturday, 31 May 2014 14:31

የፍቅር ጥግ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ለእኔ ፍቅር ማለት አንድ ሰው “ቀሪውን ህይወቴን ካንቺ ጋር ለማሳለፍ እሻለሁ፤ከፈለግሽ ላንቺ ስል ከአውሮፕላን ላይ እዘልልሻለሁ” ሲለኝ ነው፡፡ ጄኒፈር ሎፔዝ ጀግንነት ማለት ያለምንም ቅድመ-ሁኔታ ማፍቀር ነው፡፡ በምላሹ ምንም ሳይጠብቁ ማፍቀር፡፡ በቃ ፍቅር መስጠት፡፡ ይሄ ድፍረት ይጠይቃል፡፡ ራሳችንን ለጉዳት አጋልጠን መስጠት…