Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
ነጋዴዎች ናቸው? ወይስ የመንግስት የብር ህትመት?ፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ ሰኞ እለት በፓርላማ ያደረጉት አመታዊ ንግግር፤ ያን ያህልም የዜጎችን ትኩረት የሚስብ አልነበረም። የንግግራቸው ቀዳሚ ርእሰ ጉዳይ፤ በአገራችን ከፍተኛ የኢኮኖሚ እድገት መመዝገቡን የሚያበስር ነው። አምና የአገራችን ኢኮኖሚ በ11.4 በመቶ እንዳደገ የገለፁት ፕ/ት ግርማ፤…
Rate this item
(0 votes)
ከወራት በፊት የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር በተወያዩበት ወቅት በስብሰባው የተካፈሉ የቻሉ አንድ ደራሲ በአንድ መድረክ ሲናገሩ “በዕለቱ ጥያቄ የመጠየቅ ዕድል ቢሰጠኝ የነገ አገር ተረካቢ በሆኑ ሕፃናትና ወጣቶች አእምሮ ላይ የልማት ሥራ ሳይሰራ የህዳሴውን ግድብ ለማነው የምንገነባው?” እል ነበር…
Rate this item
(0 votes)
ባሳለፍነው ሣምንት በዚሁ ጋዜጣ፣ አንድ ስማቸውን ያልገለፁ ፀሐፊ፣ “ዋናው ችግር የኑሮ ውድነት ሳይሆን፤ የፈጠራ ችሎታ እጦት ነው” በሚለው ፅሁፋቸው መራራ ኑሮዎችን ለመሸንገል በምንጠቀምባቸው የምር የኑሮ ስልታችን ላይ በመሣለቃቸው የተፈጠረብኝን “ንዴት” ገልጬ ነበር፡፡ በሚገርማችሁ ሁኔታ ግን እኚሁ ፀሐፊ ይሁኑ ሌላ ሰው…
Rate this item
(0 votes)
በአገሪቱ ውስጥ እየተካሄዱ የሚገኙት የ|ድራማ´ አይነቶች በርካታ ናቸው፡፡ |ድራማ´ ተባለ እንጂ የ|ፊልሙ ዘውግ´ በየመስኩ የሚታወቅ ነው፡፡ በአገር፣ በማህበረሰብ፣ በቤተሰብ፣ በግለሰብ ደረጃ እየቋጠረ ያለ የሚመስለው የጥፋት መንገድ አመራር አንስቶ ታች ድረስ ምን እየተሰራ እንደሆነ ግልፅ እያደረገው የመጣ ይመስላል፡፡ የሕገ ወጥ ድርጊቶች…
Rate this item
(0 votes)
አንድ ፓርቲ የገነነበት ፓርላማአሉታዊ፡- ፓርላማው በገዢ ፓርቲና ለስልጣናት የተዘጋጁ ህጎችን ብቻ ያፀድቃል፤ ሁሌም። ፓርላማ ለምን አስፈለገ?” ያሰኛል። አወንታዊ፡- በአለም ህዝብ ፊት “ፓርላማ የሌለው ኋላቀር አገር” ከምንባል ይሻላል።ቴሌ የመንግስት መሆኑአሉታዊ፡- ቴሌ በከፍተኛ ወጪ የተከላቸው የመንገድ ስልኮች በአብዛኛው አይሰሩም። የባከነው ከፍተኛ ገንዘብም…
Rate this item
(0 votes)
የቀድሞው የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን በዘመነኛ ስሙ ኢትዮ-ቴሌኮም በቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፍ በሐገራችን የሚሰጡ ማናቸውንም ግልጋሎቶች በብቸኝነት የሚሰጥም የሚነሳም ተቋም ነው፡፡ ተቋሙ ካለው ዘርፈ ብዙ ግልጋሎትና ጠቀሜታ አንጻርም ስሙ ግዘፍ ነስቶ ለዘመናት ዘልቋል፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየሰጠን ባለው ዘመን አመጣሽ የቴክኖሎጂ አቅርቦት መንስኤነት…