ነፃ አስተያየት
ሠላም በህግ በፀደቀ ቻርተር ወይም በቃልኪዳን ሰነዶች ላይ ሳይሆን በሰዎች ልቦናና ጭንቅላት ላይ ነው ፀንቶ የሚኖረው ይላሉ፤ የአሜሪካው 35ኛ ፕሬዚዳንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ፡፡ምሁሩ የፖለቲካ ሰውና የነፃነት ታጋይ የነበሩት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ከኢሳት ቴሌቪዥን ጋር በ2008 ዓ.ም. ባደረጉት ቃለምልልስ፤ በ1950ዎቹ በአሜሪካ…
Read 2641 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 18 June 2022 17:45
ይድረስ ለሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ክፍል 3:-መፍትሄው ሚድሮክን የሚመራ ቦርድ ማቋቋም ነው ውድ አንባብያን! ባለፉት ሁለት ሳምንታት በወጡት የአዲስ አድማስ ጋዜጣ እትሞች ላይ በዚሁ ርእስ ክፍል አንድ እና ክፍል ሁለት ጽሑፎች ለህትመት መብቃታቸው ይታወቃል። ለማስታወስ ያህል፤ ሳምንት በቀረበው ክፍል 2 በአቶ ጀማል ዘመን የተከናወኑ በጎ…
Read 1414 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የፍትህ እመቤት” ይሏታል። ትርጉሟ ወይም መልዕክቷ፣… እኛ “በሕግ አምላክ” ከምንለው አገላለፅ ጋር ይቀራረባል። እንዲህ ዓይነት ስያሜዎችና ምስሎች፣ አንድ ልዩ ባሕርይ አላቸው። የተማረውንና መሃይሙን ሁሉ ወደ “እኩልነት” ያጠጋጋሉ። እንደ ኪነጥበብ ናቸው። የፍርድ ቤትና የዳኝነት ሥርዓትን፣ የህግ እና የፍትህ መርሆችን፣… በብዙ ቃላት…
Read 9768 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች የአመራረጥ መንገድን ለኢትዮጵያ ፖለቲካ እያስተዋወቀ የሚገኘው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፤ ለቀጣይ ሦስት ዓመታት ፓርቲውን የሚመሩ እጩዎችን እያወዳደረ ነው፡፡ በተመሳሳይ የፓርቲውን የእለት ተእለት እንቅስቃሴ ለመምራትም አባላቱ ለሊቀመንበርነትና ለምክትልነት ሊቀመንበርነት እየተወዳደሩ ይገኛሉ፡፡ፓርቲውን ለቀጣይ ሶስት ዓመታት በሊቀመንበርነት ለመምራት…
Read 3106 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 18 June 2022 17:45
ይድረስ ለሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ክፍል 3:-መፍትሄው ሚድሮክን የሚመራ ቦርድ ማቋቋም ነው ውድ አንባብያን! ባለፉት ሁለት ሳምንታት በወጡት የአዲስ አድማስ ጋዜጣ እትሞች ላይ በዚሁ ርእስ ክፍል አንድ እና ክፍል ሁለት ጽሑፎች ለህትመት መብቃታቸው ይታወቃል። ለማስታወስ ያህል፤ ሳምንት በቀረበው ክፍል 2 በአቶ ጀማል ዘመን የተከናወኑ በጎ…
Read 1097 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ፖለቲከኞች፣ የሕዝብ አገልጋይ ናቸው። “ለሕዝባቸው” እና “ለአገራቸው”፣ አዳዲስ የወሬና የሐሜት እድል መፍጠር ነው - የነገረኛ ፖለቲከኞች ስራ። የሕዝባቸውን የወሬና የሐሜት ፍላጎት ማርካት ነው - አገልጋይነታቸው። ዘመኑ ፍሬያማ ነው። መወዛገቢያ ጉዳዮችን ወይም ሰበቦችን በየእለቱ ይፈበርክልናል። አዳዲስ ባንጨምርባቸው እንኳ፣ ነባሮቹ የውዝግብ ሰበቦች…
Read 9800 times
Published in
ነፃ አስተያየት