ነፃ አስተያየት
• “ዙም ኢን”፣ “ዙም አውት” ማድረግ ያስፈልጋል - አጥርቶና አሟልቶ ለማየት። • በአንዲት አንቀጽ ብቻ፣ አገሩ ሁሉ እንዲቀየር፣ ሕዝቡ ሁሉ እንደ አዲስ እንዲወለድ እንመኛለን። በሌላ በኩልስ? • “ሰማይ ምድሩ ካልተገለባበጠ”፣ “የምፅዓት ጊዜ” ካልደረሰ በቀር፣ ቅንጣት ለውጥ የማይኖር ይመስለናል። “አድቅቀህ አስብ”…
Read 9446 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በአማራ ክልል 7 መቶ ሺህ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጪ ናቸው • በትግራይ ክልል 1.4 ሚሊዮን ህጻናት ትምህርት ቤት አልገቡም • በአፋር ከ53 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከት/ቤት ውጭ ለመሆን ተገድደዋል በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው ሁኔታ አሁንም በጦርነት ስጋት ውስጥ ያለ በመሆኑ…
Read 2286 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“በኢትዮጵያ በሚገኙ የተለያዩ የፖለቲካና የሃሳብ መሪዎች እንዲሁም የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል፣ እጅግ መሰረታዊ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የሃሳብ ልዩነትና አለመግባባት እየታየ በመሆኑ፣ ይህን ልዩነትና አለመግባባት ለመፍታት ሰፋፊ ሀገራዊ የህዝብ ምክክሮችን አካታች በሆነ መንገድ በማካሄድ ሀገራዊ መግባባት መፍጠር አስፈላጊ በመሆኑ”(የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር…
Read 1681 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የዩክሬን ፍርስራሽና ራሺያ የገባችበት ማጥ! ለነሱ መከራ ነው፡፡ ለሌሎች መማሪያ። • ለአመታት የማይድን ጥፋት፣ በቀላሉ የማይሽር በሽታ ነው - የጦርነቱ ትርፍ። • አንዱ ጥፋተኛ ሌላው ተጎጂ ቢሆኑም፣ ሁለቱም ከሳሪ ናቸው - መጠኑ ቢለያይም። ዩክሬን፣ ከእለት እለት ስትፈርስ እያየን ነው።…
Read 9299 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በቅርቡ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤያቸውን ካካሄዱ ፓርቲዎች መካከል አንዱ ነው - ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፡፡ ፓርቲው በተመሰረተ በአጭር ጊዜ ውስጥ በመላ ሃገሪቱ በሚገኙ በመቶዎች በሚቆጠሩ የምርጫ ክልሎች እጩዎችን በማቅረብ፣ በ6ኛው አገራዊ ምርጫ ከፍተኛ ተፎካካሪ ከነበሩት ሃገር አቀፍ ፓርቲዎች ተጠቃሽ ነው።በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት…
Read 3237 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሁሉም ነገር፣ እዚያው በዚያው፣ ከቅርባችን ቢሆንልን! “ቅርበት”፣ የሁልጊዜ ምኞታችን ነው - ያንተም፣ የሷም። “ቅርብ ነው?” ትላለች በተስፋ። “ይርቃል እንዴ?” ይላል - እየሰጋ።ሁሉም ነገር፣ ወዲያው ወዲያው በፍጥነት ቢሟላልንስ! ይሄም፣ በሁሉም ቦታ የምንፈልገው ምኞታችን ነው። “ዛሬ ይከፈታል? ቶሎ ይበስላል? አሁን ይቀርባል?” እንላለን…
Read 11741 times
Published in
ነፃ አስተያየት