ነፃ አስተያየት

Rate this item
(2 votes)
የሰላም ማዕከል ግንባታ ቢቀርብስ? “ተስማምተን በፍቅር ለመኖር አንድ ላይ አልረፈደም ዛሬም አልገባችም ፀሐይ ይቅር ለመባባል ካለብን በቀና ደንገዝገዝ አለ እንጂ አልጨለመም ገና” ለቅሶም ላይ ሆነን የተደሰትን እንድንመስል ባህል ያስገደድናል፡፡ ባህል ስለሆነ እያከበርነው እንጂ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን አሁን ዘመን መለወጫ አይደለም:: እንደ…
Rate this item
(1 Vote)
ከተመሰረተ አምስት ወራት ያስቆጠረው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፤ በመቐሌ የመጀመሪያውን ሕዝባዊ ስብሰባ ባለፈው እሁድ (መስከረም 4) አካሄዷል፡፡ ሕዝባዊ ስብሰባው ምን ይመስል ነበር? ምን ዓይነት ጥያቄዎችና ሃሳቦች ተነሱ ? የህዝቡ አቀባበል እንዴት ነበር? የመቀሌውን ስብሰባ የመሩትና የኢዜማ ም/መሪ አቶ አንዷለም…
Rate this item
(1 Vote)
 (የፖለቲካና ኢኮኖሚ ምሁራን ቅኝት) አንጻራዊ ሰላምና መረጋጋት የታየበት ዓመት ሙሼ ሰሙ - (የፖለቲካ ተንታኝ) በ2011 ዓ.ም ያለፉትን አመታት ችግሮች ይዘን ነው የተቀበልነው፡፡ በዓመቱ በየቦታው ብልጭ ድርግም የሚሉ ግጭቶችና መፈናቀሎች ቢከሰቱም፣ ባንጻራዊነት የማህበራዊና ፖለቲካዊ መረጋጋት ታይቷል የሚል እምነት አለኝ፡፡ ሀሳብን በነፃነት…
Rate this item
(1 Vote)
“ሁላችንም ከራስ ወዳድነት ስሜት ወጥተን፣ ለብሔራዊ እርቅና መግባባት ካልሠራን፣ ልክ እንደ ዮናስ በነፍስ ወከፍ “ለአገሬ ሰላም መደፍረስና ለአንድነቷ መናጋት ምክንያቱ እኔ ነኝ” ወደሚል ትሕትና ካልመጣን፣ መርከቢቱ በእምቢተኝነታችን ማዕበል መናጧ ይቀጥላል!--” ዘመን አልፎ ዘመን ሲተካ በሁላችንም ልብ ውስጥ የሚመጣ የአዲስ ሕይወት…
Rate this item
(1 Vote)
 ብዙዎቻችሁ ታውቁታላችሁ፤ - ኃይለመለኮት አግዘው ይባላል። የታሪክ፣ የቋንቋ ባለ ሙያና ምሁር ነው። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በታሪክ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ በከተማ አጠባበቅና የኪነ - ሕንፃ ቅርሶች ዘርፍ (Urban Conservation and Architectural Heritage) የማስትሬት ዲግሪ አግኝቷል።በአዲስ አበባ ሙዚየም የኤግዚቢሽን አስተባባሪ፣ የትምህርት ኦፊሰር እና…
Rate this item
(3 votes)
ብዙ ቢሊዮን ብሮች፣ በከንቱ የባከነባቸው ናቸው- ግዙፎቹ የመንግስት የቢዝነስ ፕሮጀክቶች:: እነዚህን በሽያጭ ለግል ኩባንያዎች ማዛወር፣ ትክክለኛ የማሻሻያ እቅድ ነው፡፡ ቢያንስ ቢያንስ ከብክነት ይገላግላል፡፡ በአረም ተውጠው፣ በዝገት ተበልተው ከሚቀሩ፣ በግል ኩባንያ ስር፣ ውጤት እንዲያፈሩና ትርፋማ እንዲሆኑም እድል ይከፍታል - እቅዱ በስርዓትና…