ነፃ አስተያየት
ብዙዎቻችሁ ታውቁታላችሁ፤ - ኃይለመለኮት አግዘው ይባላል። የታሪክ፣ የቋንቋ ባለ ሙያና ምሁር ነው። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በታሪክ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ በከተማ አጠባበቅና የኪነ - ሕንፃ ቅርሶች ዘርፍ (Urban Conservation and Architectural Heritage) የማስትሬት ዲግሪ አግኝቷል።በአዲስ አበባ ሙዚየም የኤግዚቢሽን አስተባባሪ፣ የትምህርት ኦፊሰር እና…
Read 1752 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ብዙ ቢሊዮን ብሮች፣ በከንቱ የባከነባቸው ናቸው- ግዙፎቹ የመንግስት የቢዝነስ ፕሮጀክቶች:: እነዚህን በሽያጭ ለግል ኩባንያዎች ማዛወር፣ ትክክለኛ የማሻሻያ እቅድ ነው፡፡ ቢያንስ ቢያንስ ከብክነት ይገላግላል፡፡ በአረም ተውጠው፣ በዝገት ተበልተው ከሚቀሩ፣ በግል ኩባንያ ስር፣ ውጤት እንዲያፈሩና ትርፋማ እንዲሆኑም እድል ይከፍታል - እቅዱ በስርዓትና…
Read 5512 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ቀደም ሲል ካቀረብኳቸው ጽሁፎቼ በአንዱ ውስጥ “የአስተሳሰብ አብዮት ባልተደረገበት ሁኔታ የልማት፣ የዴሞክራሲና የፖለቲካ አብዮታችን የተሳካ ሊሆን አይችልም፡፡ ምን ዓይነት አብዮት ያስፈልገናል በሚለው ላይ ሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ” የሚል ሃሳብ ማስፈሬን አስታውሳለሁ፡፡ ቃሌን ለመጠበቅ ብቻ ሳይሆን ለዚህ ላለንበት ወቅት ከሚያስፈልጉን አንገብጋቢ ጉዳዮች…
Read 1481 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- ገለልተኝነት ሲባል ከመንግስት ብቻ ሳይሆን ከተቃዋሚዎችም ነው- ፓርቲዎች በህጉ ውስጥ የተሻሻለውን ነገር ማየት አይፈልጉም- የፓርቲዎች ውዝግብ የቦርዱን ሥራ እያጓተተ ነው አዲስ የተረቀቀው የምርጫና የፓርቲዎች ህግ ባለፈው ሳምንት በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ጸድቋል፡፡ ሆኖም ከ50 የማያንሱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ በተለይ የፓርቲዎች መመስረቻ…
Read 7832 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ያሬድ ጥበቡ፣ “የመንግሥት ፈላስፋ ወይስ የሞራሊቲ ጠበቃ” በሚል ርእስ፣ በእኔ ላይ ያቀረበውን ትችት በጥሞና አነበብኹት፡፡ ከኹሉ አስቀድሞ በጽሑፉ ላይ፣ “ፈላስፋ” የሚል ቃል በመጠቀሙ ሳላመሰግነው አላልፍም፡፡ ይኸውም፣ አንድን ሰው ፈላስፋ ብለን እስከጠራነው ድረስ፣ የመንግሥትም ኾነ የሌላ በማለት ቅጽል ብንጨምርበት ፈላስፋነቱ አይሻርምና፡፡…
Read 3095 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የንግግር ነፃነት በኢትዮጵያ ማበብ የጀመረው የዛሬ ዓመት ነው፡፡ አፍኖ የሚቆጣጠር አምባገነን ሲጠፋ፣ የዘረኝነት ጥቃት ተቀጣጠለ፡፡ (ዘ ኢኮኖሚስት) ዮሃንስ ሰ ዘኢኮኖሚስት፣ ሰሞኑን ያቀረበው ትልቅ ዘገባ፣ “አለማቀፍ የሃሳብ ቀውስን” በሰፊው ያሳያል፡፡ ከኤርትራ እስከ ኢራን፣ ከአፍጋኒስታን እስከ ሳውዲ፣ ከቻይናና ከራሺያ እስከ እንግሊዝና…
Read 4963 times
Published in
ነፃ አስተያየት