ነፃ አስተያየት
ህገ መንግስቱ ሰዎች የፃፉት እንጂ ከሰማይ የወረደ አይደለም · ጠ/ሚኒስትሩ የህዝብ አመኔታን መልሰው ማግኘት አለባቸው · ዛሬም መሬት ለአራሹ ሳይሆን ለመንግስት ነው የሆነው ለትምህርት ወደ አሜሪካ የተጓዙት ገና በአፍላ የወጣትነት ዕድሜያቸው መጀመሪያ ላይ ነበር፡፡ በትምህርት ላይ ሆነው ኢህአፓን ለመመስረት ሲወጠን…
Read 2217 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የመሬት ወረራ---የባለሥልጣናት ጫና---የደላሎች ዛቻ---የደህንነት ስጋት የቀድሞው የጋምቤላ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ጋትሉዋክ ቱትኮት፣ ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ ክልሉን በተለያዩ የሃላፊነት ደረጃዎች አገልግለዋል፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርም ነበሩ፡፡ ከጥቂት ወራት በፊት ከሥልጣን እስኪወርዱ ድረስ ጋምቤላን ለ2 ዓመት ያህል በፕሬዚዳንትነት መርተዋል፡፡ በእነዚህ ሁሉ የሥልጣን ዓመታት…
Read 7138 times
Published in
ነፃ አስተያየት
· መግለጫው፤ በትግራይ ማንም ህውሓትን መቃወም አይችልም የሚል ነው · በመቀሌ ለፅዳት ዘመቻ የወጡ ወጣቶች እስርና ድብደባ ተፈፅሞባቸዋል · ኢህአዴግ የፈረመውን ቃል ኪዳን ስላላከበረ በም/ቤት እንከሰዋለን · በትግራይ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ የለም ህውሓት ከሰሞኑ ያወጣው መግለጫ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡…
Read 1826 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በሃገራችን ፖለቲካ ልማድ ስልጣን የያዘ አካል ያሻውን ለማድረግ የሚያግደው ነገር የለም፡፡ የዚህ ምክንያቱ ስልጣንን ሊገሩ የሚችሉ የዲሞክራሲ ተቋማት አቅም አለመዳበር ነው:: ደርግ ያሻውን ሲገድል የኖረው፣ ህወሃት እጁ የቻለውን ሁሉ ሲዘርፍ የከረመው፣ አሁን ደግሞ ባለተራው ኦህዴድ ለዚሁ ልማድ እየተንደረደረ ያለው ስልጣን…
Read 6954 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(ህገ መንግስቱን ማሻሻል ወይስ መለወጥ??) • *ህገ መንግስት፤ መንግስትን ማሰርያ እንጂ ህዝብን ማሰርያ አይደለም • *ከገዥዎቹ ህግ የሚሰጠው ህዝብ ምንጊዜም ባሪያ ነው • *ማንኛውም ህግ ወደ ህዝብ ማነጣጠር የለበትም በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የተለያዩ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች፣ የአገሪቱ ህገ መንግስት መሻሻል…
Read 1983 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የጥላቻ ንግግርን ለማስቆም በሚል በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሚሰራጩ መረጃዎችን ማቀብ ላይ ያነጣጠረ ሕግ እየተረቀቀ መሆኑን ተከታትለናል፡፡ ይሁን እንጂ የፌስቡክ ችግር ሁሌም ወቅታዊ ስለሆነ የሕግ ማዕቀፍ በማውጣት ብቻ የሚፈታ እንዳልሆነ በዓለም ላይ በቂ ተሞክሮ አለ፡፡ እንደዚህ ዓይነት ሕግ ዛሬ የገጠመንን ጊዜአዊ…
Read 1305 times
Published in
ነፃ አስተያየት