ነፃ አስተያየት
Saturday, 03 October 2015 10:09
የዩኒቨርስቲው በር ተሰብሯል! ዐምዶቹም ተነቃንቀዋል!
Written by ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ (የአ.አ ዩ የቀድሞ የፍልስፍና መምህር)
የፕሬዝዳንት አድማሱ ጸጋዬ ገጽታ፣ ከኹለት ትረካዎች አንጻር ሲፈተሽካለፈው የቀጠለከአዘጋጁባለፈው ሳምንት ዶ/ር ዳኛቸው በጽሁፋቸው በአራት የተከፈሉ ርዕሰ ጉዳዮችን እንደሚዳስሱ ቢጠቁሙም በቦታ ጥበት የተነሳ ያወጣነው ሁለቱን ብቻ ነበር፡፡ ለማስታወስ ያህልም አንደኛው፡- ስለ ዩኒቨርስቲ አጠር ያለ መሠረታዊ ሐሳብ እና የአካዳሚያዊ ነጻነት መርሖዎች ሲሆን…
Read 5244 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“በአመራር ችግር ከ200 በላይ መምህራን ለቀዋል;የተሳሳተ ገፅታ ለመፍጠር የሚደረግ ጥረት ነው”ባለ 10 ገጽ አቤቱታ ለትምህርት ሚኒስትሩ ቀርቧል ሰሞኑን በኢሜይል የደረሰን ደብዳቤ “ግልፅ አቤቱታ - ይድረስ ለክቡር የትምህርት ሚኒስትር አቶ ሽፈራው ሽጉጤ” ይላል፡፡ አቤቱታ አቅራቢዎች፤“የዲላ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክና አስተዳደር ሰራተኞች” መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡…
Read 6072 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 26 September 2015 08:18
የዩኒቨርስቲው በር ተሰብሯል! ዐምዶቹም ተነቃንቀዋል!
Written by ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ (የቀድሞው የአ.አ ዩ የፍልስፍና መምህር)
በዚህ ጽሑፍ የማነሣቸው ርእሰ ጉዳዮች በአራት የተከፈሉ ናቸው፡፡ አንደኛው፡- ስለ ዩኒቨርስቲ አጠር ያለ መሠረታዊ ሐሳብ እና የአካዳሚያዊ ነጻነት መርሖዎች፤ ኹለተኛ፡- የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመንግሥት መዳፍ ሥር ስለ መውደቅ፤ ሦስተኛው፡- የፕሬዝዳንት ዶ/ር አድማሱ ጸጋዬን ገጸ ሰብእና (persona) በኹለት ወጎች ሥር ማብራራት…
Read 4693 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(በፕ/ር መስፍን “አዳፍኔ” መነሻነት በአማርኛ ቋንቋ ከሚጽፉ እጅግ ጥቂት ኢትዮጵያዊያን ምሁራን መካከል አንጋፋው ምሁር ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም አንዱ ናቸው፡፡ ፕሮፌሰሩ በሚጽፏቸው በሳል ጽሁፎችና በሚያነሷቸው አዳዲስ ጉዳዮች የምሁርነትን ልክ አሳይተውናል ብል ያጋነንኩ አይመስለኝም፡፡ በተለይ ባለፉት አስር ዓመታት በየሁለት አመቱ ልዩነት ማለት…
Read 4228 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አሮጌ ብለን የምንሸኘው የ2007 ዓ.ም በርካታ አነጋጋሪ፣ አሳዛኝና አስደሳች ክስተቶችን አስተናግዷል፡፡ ጥቂቶቹን እንቃኛቸው፡፡“ሃና ላላንጐ…”በአመቱ ብዙ ኢትዮጵያውንን ካሳዘኑ አነጋጋሪ ጉዳዮች መካከል አንዱ፣ የ16 ዓመቱ ወጣት ሃና ላላንጎ ላይ የተፈፀመው ዘግናኝ ጥቃት ነው፡፡ የ10ኛ ክፍል ተማሪ የነበረችው ሃና፣ በአምስት ወጣቶች ተደፍራ ህይወቷ…
Read 5076 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Friday, 11 September 2015 09:24
“ተቃዋሚው አሁንም ታሪካዊ ፈተናውን አላለፈም” ዶ/ር መረራ ጉዲና (የመድረክ አመራር
Written by Administrator
አመቱ የምርጫ አመት ነበር፡፡ ምርጫው በአፍሪካም እንኳን ቢሆን ከደረጃ በታች የሆነ፣ በዲሞክራሲ ስም ትልቅ ቀልድ የተቀለበት ውድድር ነበር፡፡ ይሄ በዓመቱ ውስጥ በመጥፎነቱ የተመዘገበ ነው፡፡ በሌላ በኩል በአብዛኞቹ የኦሮሚያ አካባቢዎች ወጣቱ ለመብቱና ለነፃነቱ ለመታገል የነበረው ቁርጠኝነት እንዲሁም አምባገነኖችን ለመሸከም ትከሻ እንደሌለው…
Read 1834 times
Published in
ነፃ አስተያየት