ነፃ አስተያየት
*ከጎንደር ለተፈናቀሉ የትግራይ ተወላጆች ተጠያቂው ኢህአዴግ ነው*እኛ ስንመረጥ “ኤፈርት”ን የፓርቲ ሳይሆን የህዝብ እናደርገዋለን*ከህወሓት የተሻለ የሰለጠነ ፖለቲካ ማራመድ እንፈልጋለን*ለወልቃይት ችግር የመጨረሻው አማራጭ ህዝበ ውሳኔ ነው የ”መድረክ” ግንባር መስራች የሆነው “አረና ትግራይ ለፍትህና ለሉአላዊነት” ፓርቲ ባለፈው ቅዳሜና እሁድ አራተኛ ጠቅላላ ጉባኤውንያካሄደ ሲሆን…
Read 1893 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የፖለቲካ ድርድር እንዲካሄድ ሲጠይቁ ከነበሩ ፖለቲከኞች አንዱ አቶ ልደቱ አያሌው ናቸው። በድርድሩ አስፈላጊነትና ሊያስገኝ የሚገባው ውጤት፣ የፓርቲዎች በአንድነት ለድርድር መቅረብና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ለቀረበላቸው ጥያቄዎች አቶ ልደቱ ተከታዩን ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ • በድርድሩ የኢህአዴግን ጥልቅ…
Read 2580 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከውይይቱ ምን ይጠበቃል? በሀገሪቱ የተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶችን ተከትሎ አንጋፋዎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዥው ፓርቲ ጋር የድርድርና ውይይት መድረክ እንዲዘጋጅላቸው በተደጋጋሚ መወትወታቸው አይዘነጋም፡፡የመጀመሪያው የድርድርና የውይይት መድረክም ባለፈው ሳምንት በፓርላማ ተካሂዷል። አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውይይቶቹና ድርድሮቹ ለመገናኛ ብዙኃን ፍጆታ የሚውሉና የይስሙላ እንዳይሆኑስጋት ቢኖራቸውም…
Read 4553 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ድሮ... አሜሪካን እየተሳደብንም ቢሆን፣ እርዳታ አይቀርብንም ነበር• (“የአሜሪካ ወዳጅነት መሆን ሌላ! የአሜሪካ እርዳታ መቀበል ሌላ!”)• ዘንድሮ... የእርዳታ ገንዘብ የዶናልድ ትራምፕ ኢላማ ውስጥ ገብቷል።• “ነገር ለሚፈልጉን፣ እርዳታ አንሰጥም”... እያሉ ነው - ሰውዬው።“ሌሎች አገሮች ላይ፣ ጫና አናደርግም። እንዲህ አድርጉ... እንዲያ ሁኑ…
Read 4516 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከውይይቱ ምን ይጠበቃል?በሀገሪቱ የተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶችን ተከትሎ አንጋፋዎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዥው ፓርቲ ጋር የድርድርና ውይይት መድረክ እንዲዘጋጅላቸው በተደጋጋሚ መወትወታቸው አይዘነጋም፡፡የመጀመሪያው የድርድርና የውይይት መድረክም ባለፈው ሳምንት በፓርላማ ተካሂዷል። አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውይይቶቹና ድርድሮቹ ለመገናኛ ብዙኃን ፍጆታ የሚውሉና የይስሙላ እንዳይሆኑስጋት ቢኖራቸውም አብዛኞቹ…
Read 1710 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አማዞን ላይ ይህንን አዲሱን ቬፐር የሚሉትን ሲጋራ ማጨሻ፣ “$4.99 ለመላኪያ የሚሆን ክፈልና ውሰድ” የሚል አነበብኩና እንደተባለው አዘዝኩ። ለማዘዝ ሁሌ እንደሚደረገው የክሬዲት ካርድ (Credit Card) ቁጥር ሰጠሁ። ከሁለት ቀናት በኋላ “ለመላኪያ $2.99 እንደገና እንጨምራለን” አሉ። ገርሞኝ ለሁለት ብር አልሟገትም ብዬ አለፍኩት።…
Read 2693 times
Published in
ነፃ አስተያየት