ህብረተሰብ

Rate this item
(9 votes)
 የካቲት 15 ቀን 2010 ዓ.ም የኦሕዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ፣ በአንዳንዶች የድርጅቱ (ኦሕዴድ)፥ አዲሱ የተሐድሶና የለውጥ አመራር ተብሎ የሚጠራውና በሌሎች ደግሞ “ቲም ለማ” (Team Lemma) ከሚባለው ቡድን ውስጥ ከጓዳቸው ከአቶ ለማ መገርሳ ጋር የድርጅቱ ቁልፍና አብይ ሰው ተደርገው፣ በግንባር ቀደምነት የሚጠቀሱትን ዶክተር…
Sunday, 01 April 2018 00:00

‹‹ቻው ቻው ሌኒን››

Written by
Rate this item
(2 votes)
“በእኔ ግምት፤ ዶ/ር አቢይ በ1977 ዓ.ም በሐገራችን በተከሰተው ድርቅ መነሻነት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከቢቢሲ ቴሌቭዥን ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርጉ፤ ‹‹This is the toughest thing for a fighter to face……›› እንዳሉት፤ አሁን የተመረጡት አዲሱ የኢህአዴግ ሊቀመንበርም ‹‹This is the…
Rate this item
(3 votes)
“እናማ… ‘ችግር’ የዚች አገር መለያ ከሆነ የሰነበተና የከረመ ቢሆንም የዘንድሮው ግንከምንጠብቀው በላይም እየሆነብን ነው፡፡ የምር ሳቃችን ሙልጭ ተደርጎ ሊሄድ ጫፍ ላይየደረሰበት ሁኔታ ነው ያለው፡፡ ፈገግታ ከታየብንም ወይ የለበጣ፣ ወይ የምሬት እየሆነ ነው፡፡--” ኤፍሬም እንዳለ እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል…ስለሆነ ጉዳይ በቀጥታ…
Rate this item
(3 votes)
“--አካልን በሚጨቁነው በዚህ ሥልጣኔ ውስጥ ይበልጥ ተጎጅዎች ደግሞ በተፈጥሮ ከአካል ጋር ጥብቅ የሆነ ሥነልቦናዊና ስሜታዊ ትስስር ያላቸው ሴቶች ናቸው፡፡ አካልና ስሜትን የሚጨቁን ሥልጣኔ፣ ‹‹የስሜት ምንጭ ናቸው›› ብሎየሚፈርጃቸውን ሴቶች የመጨቆኑ ነገር አይቀሬ ነው፡፡ በዚህም ሴቶች ለዘመናት ቂም ይዘው ኖረዋል፡፡--” መንፈሳዊነትን በማወደስ…
Rate this item
(2 votes)
 - “ሰዎች እንዲያከብሩትና እንዲከተሉት የማድረግ ልዩ ተሰጥኦ አለው” - “ከዶ/ር አብይ ጋር ሰርቶ ከሌላ የሥራ ኃላፊ ጋር መስራት ስቃይ ነው” - “ልዩ የንባብ ልምድ ያለው፣ እረፍት የማይወድ ሰው ነው” ነሐሴ 9 ቀን 1968 ዓ.ም በጅማ ዞን አጋሮ ከተማ ውስጥ ተወልደው…
Rate this item
(3 votes)
 “መቃብሬ እንደ ሙሴ አይታወቅም” ቀይ ብስል ብላቴና ለሀገሩ ባዕድ በሆነ ቋንቋ፣ በሚያሳዝን ቅላጼ ተማጽኖውን ያቀርባል፡፡ ሥፍራው የሸገር የንግድ መናገሻ፣ በሰው ጫካ ከተወረረው መርካቶ፣ ከአንድ ህንዳዊ ባለጠጋ ሱቅ ደጃፍ ላይ ነበር። ምስኪኑ ብላቴና በቀዬው ናፍቆት እየተንገበገበ፣ የልጅ ገጽታውን ጣምራ ጣምራ ሆነው…