ህብረተሰብ
የካቲት 15 ቀን 2010 ዓ.ም የኦሕዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ፣ በአንዳንዶች የድርጅቱ (ኦሕዴድ)፥ አዲሱ የተሐድሶና የለውጥ አመራር ተብሎ የሚጠራውና በሌሎች ደግሞ “ቲም ለማ” (Team Lemma) ከሚባለው ቡድን ውስጥ ከጓዳቸው ከአቶ ለማ መገርሳ ጋር የድርጅቱ ቁልፍና አብይ ሰው ተደርገው፣ በግንባር ቀደምነት የሚጠቀሱትን ዶክተር…
Read 8229 times
Published in
ህብረተሰብ
“በእኔ ግምት፤ ዶ/ር አቢይ በ1977 ዓ.ም በሐገራችን በተከሰተው ድርቅ መነሻነት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከቢቢሲ ቴሌቭዥን ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርጉ፤ ‹‹This is the toughest thing for a fighter to face……›› እንዳሉት፤ አሁን የተመረጡት አዲሱ የኢህአዴግ ሊቀመንበርም ‹‹This is the…
Read 1899 times
Published in
ህብረተሰብ
“እናማ… ‘ችግር’ የዚች አገር መለያ ከሆነ የሰነበተና የከረመ ቢሆንም የዘንድሮው ግንከምንጠብቀው በላይም እየሆነብን ነው፡፡ የምር ሳቃችን ሙልጭ ተደርጎ ሊሄድ ጫፍ ላይየደረሰበት ሁኔታ ነው ያለው፡፡ ፈገግታ ከታየብንም ወይ የለበጣ፣ ወይ የምሬት እየሆነ ነው፡፡--” ኤፍሬም እንዳለ እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል…ስለሆነ ጉዳይ በቀጥታ…
Read 1317 times
Published in
ህብረተሰብ
“--አካልን በሚጨቁነው በዚህ ሥልጣኔ ውስጥ ይበልጥ ተጎጅዎች ደግሞ በተፈጥሮ ከአካል ጋር ጥብቅ የሆነ ሥነልቦናዊና ስሜታዊ ትስስር ያላቸው ሴቶች ናቸው፡፡ አካልና ስሜትን የሚጨቁን ሥልጣኔ፣ ‹‹የስሜት ምንጭ ናቸው›› ብሎየሚፈርጃቸውን ሴቶች የመጨቆኑ ነገር አይቀሬ ነው፡፡ በዚህም ሴቶች ለዘመናት ቂም ይዘው ኖረዋል፡፡--” መንፈሳዊነትን በማወደስ…
Read 1805 times
Published in
ህብረተሰብ
- “ሰዎች እንዲያከብሩትና እንዲከተሉት የማድረግ ልዩ ተሰጥኦ አለው” - “ከዶ/ር አብይ ጋር ሰርቶ ከሌላ የሥራ ኃላፊ ጋር መስራት ስቃይ ነው” - “ልዩ የንባብ ልምድ ያለው፣ እረፍት የማይወድ ሰው ነው” ነሐሴ 9 ቀን 1968 ዓ.ም በጅማ ዞን አጋሮ ከተማ ውስጥ ተወልደው…
Read 1897 times
Published in
ህብረተሰብ
“መቃብሬ እንደ ሙሴ አይታወቅም” ቀይ ብስል ብላቴና ለሀገሩ ባዕድ በሆነ ቋንቋ፣ በሚያሳዝን ቅላጼ ተማጽኖውን ያቀርባል፡፡ ሥፍራው የሸገር የንግድ መናገሻ፣ በሰው ጫካ ከተወረረው መርካቶ፣ ከአንድ ህንዳዊ ባለጠጋ ሱቅ ደጃፍ ላይ ነበር። ምስኪኑ ብላቴና በቀዬው ናፍቆት እየተንገበገበ፣ የልጅ ገጽታውን ጣምራ ጣምራ ሆነው…
Read 1680 times
Published in
ህብረተሰብ