ህብረተሰብ
“--ክልልህ የት ነው? መታወቂያ አሳይ? ለምን ጉዳይ መጣህ? ወዘተ.--በአፋር የተለመዱ ጥያቄዎች አይደሉም፡፡ በተቻለኝ መጠን ተዘዋውሬ ለማጣራት ሞክሬያለሁ፡፡ አንድም ሰው የተለየ ሃሳብ አልሰጠኝም፡፡ ዋናው ጉዳይ፣ ያ ግለሰብ ኢትዮጵያዊ ነው? አይደለም? የሚለው ብቻ ነው፡፡ ኢትዮጵያዊ መሆኑ ብቻ ዋስትናው ነው፡፡---“ለወገናችን ኩላሊት እንስጥ፤ ወገናችንን…
Read 4905 times
Published in
ህብረተሰብ
ከአዘጋጁ፡- ከዚህ በታች የቀረበው ፅሁፍ “ሸገር 102.1” ሥርጭት የጀመረበትን የ10ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ “እናውራ” በሚል ርዕስ ከታተመው መፅሄት ላይ የተወሰደ ነው፡፡ በዚህ አጋጣሚ የአዲስ አድማስ ዝግጅት ክፍል ሸገሮችን እንኳን ለ10ኛ ዓመት በዓላችሁ በሰላምና በስኬት አደረሳችሁ ለማለት ይወዳል፡፡ “ኢትዮጵያ ለዘላለም…
Read 1636 times
Published in
ህብረተሰብ
ምስኪን እንስሳት! ምስኪን ተፈጥሮ! ዛሬ ከፍልስፍና ቅርንጫፎች ውስጥ ሰው ከተፈጥሮ ጋር ያለውን ሥነ ምግባራዊ ግንኙነት የሚያጠናውን የተፈጥሮ ፍልስፍና (Philosophy of Nature and Environment) እንቃኛለን፡፡ የጥንቱና የመካከለኛው ዘመን ሰው ባህልና ፍልስፍና ዋነኛ ትኩረቱ፣ ሰው ከሚኖርበት አካባቢና ከዲበ አካላዊው (ከሰማያዊው) ዓለም ጋር…
Read 3966 times
Published in
ህብረተሰብ
በአሁኑ ወቅት የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት ውስጥ አባል የሆኑ 413 ህሙማን የሚገኙ ሲሆን እነዚህ ህሙማን በሳምንት እስከ 1500 ብርና ከዚያ በላይ በማውጣት የኩላሊት እጥበት (ዲያሊስስ) ያደርጋሉ፡፡ የበጎ አድራጎት ማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሰለሞን አሰፋ እንደገለጹት፤ ማህበሩ በሳምንት…
Read 2345 times
Published in
ህብረተሰብ
የነባር አመራሮች መታከት? የህግ የበላይነት መላላት? የዲሞክራሲያዊነት መቀጨጭ? የእርስበርስ ግጭት? ኢትዮጵያን ላለፉት 27 ዓመታት ገደማ ያስተዳደራት ኢህአዴግ መራሹ መንግስት፣ በተለያዩ የድልና የውድቀት ዜናዎች ታጅቦ እዚህ ደርሷል። እስከ አሁን የመጣበት ሂደት በተለይ ከኢኮኖሚ እድገት አንፃር ሲመዘን በመልካምነት የሚጠቀስ ነው፡፡ ምንም እንኳን…
Read 5282 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 21 October 2017 13:34
“የኦሮሚያ- ሶማሌ ግጭት ያደረሰው ሰብአዊ ቀውስ ከተነገረውም በላይ ነው” - ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ
Written by አለማየሁ አንበሴ
*በክልል አጥር ውስጥ ወንጀል ሰርቶ ከተጠያቂነት ነፃ የሚሆን አካል አይኖርም *ለሚዲያ ወይም ለሰፊው ህዝብ ለማቅረብ የሚያስቸግሩ ጉዳቶች ደርሰዋል *የሥርአቱ ጠበቆች እየመሰሉ ሥርዓቱን የሚያፈርስ ሥራ የሚሰሩ አካላት አሉ *በመሪው ፓርቲ በኩል የጤንነት ችግር የለም፤ በጣም ጤናማ ነው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ኃላፊ…
Read 2203 times
Published in
ህብረተሰብ