ህብረተሰብ
ሀገራችን በለውጥና በነውጥ ማዕበል ሳትንገላታና ሳትላጋ የኖረችባቸውን የተረጋጉ ዘመናትንና ዓመታትን እንዲጠቁሙን የታሪክ መዛግብትንና የዕድሜ ባለጠጎችን ብናማክር፣ ወደ የትኛው የታሪካችንና የዘመናችን አቅጣጫ እንደሚጠቁሙን ለመገመት በእጅጉ ያዳግት ይመስለኛል፡፡ ብዙ የአውሮፓ ሀገራት ወርቀ ዘቦ አልብሰው እንደሚኳሹት ዓይነት፣ “ሰላማዊና ወርቃማ ዘመን” በየትኛው ወቅት ተጎናፅፈን…
Read 2230 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 07 October 2017 14:45
እግዚአብሔር የሚሰራው በሎጂክ ነው!!
Written by ብሩህ ዓለምነህ (በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ፣ የፍልስፍና መምህር)
“ተፈጥሮ የእግዚአብሔርን እውነትና ሞራሊቲ ተሸካሚ ነው!” ዘርዓያዕቆብ እስቲ ዛሬ ደግሞ ድርቅ ወዳለው ፍልስፍና ልውሰዳችሁ፡፡ በጣም ብዙ ሰዎች ሎጂክና እምነትን ተቃራኒዎች ናቸው ብለው ያስባሉ፡፡ ምክንያታቸው ደግሞ ሎጂክ ይሄንን ግዑዛዊ ዓለም የምንረዳበት መሳሪያ ሲሆን፣ እምነት ደግሞ ከዚህ ዓለም ውጭ ያለውን ረቂቁንና መንፈሳዊውን…
Read 8603 times
Published in
ህብረተሰብ
“ሐይማኖቴ መልካምነት ነው፤ በሰላምና በነፃነት የምኖርበት ቦታ ሁሉ አገሬ ነው”ወዳጄ፤ አንድ ነገር እንዲህ ነው፤ እንዲህ መሰለኝ፤ ገመትኩ፤ ተሰማኝ፣ በል፣ በል አለኝ፤ ውቃቢዬ ነገረኝ፤ ታውቆኝ ነበር፤ ወይ በተቃራኒ፡- አላሰብኩም ነበር፤ ውል አላለኝም፤ ያልጠበኩት ነገር ነው፤ ጉድ እኮ ነው፤ አልመሰለኝም … የምንላቸው…
Read 1945 times
Published in
ህብረተሰብ
የዛሬው ዐውድ በማይደፍረው ቀደምት አባባል ልንደርደር፡፡ እናቴ ደጋግማ ከምትናገረው አባባል። “ጨዋ ባል. . .” ትላለች ወ/ሮ ወሰኔ፤ “ጨዋ ባል ሚስቱን የሚገስፀው መጀመሪያ ባርኔጣውን አውልቆ አክብሮቱን ከገለፀ በኋላ ነው፡፡” ይህንን የእምዬ አባባል የምወደው ከአንጀቴ ነበር፡፡ “ጨዋ ሚስትስ ባሏን ስትገስፅ?” ብዬ በተገዳደርኳት…
Read 2462 times
Published in
ህብረተሰብ
ሰሞኑን የያዝኩትን ስራ መጨረስ አሊያም ማገባደድ ስለነበረብኝ ዛሬም አመሽቼ ነበር ከቢሮ የወጣሁት፡፡ እንደ ትናንትናው በጣም ባላመሽም ከመስሪያ ቤት ስወጣ ግቢው ፀጥ እረጭ ብሎ ነበር፡፡ ያው የመስቀል በአል ዋዜማ አይደል፡፡ ብዙ ሰው ወደ መስቀል አደባባይ ሄዶ ነው የሚል ሀሳብ ጭንቅላቴ ውስጥ…
Read 3294 times
Published in
ህብረተሰብ
ማረሻ ብቻውን አያርስም፡፡ ለማረሻ እርፍ ያስፈልገዋል፡፡ እርፍና ማረሻውን አዋዶ ለመያዝ ድግር ያስፈልገዋል፡፡ ድግርን ለማዋደድ ቅቅርት ያስፈልጋል። ድግሩን፣ እርፉን፣ ማረሻውንና ቅቅርቱን አዋዶ አንድ ለማድረግ ወገል ያስፈልጋል፡፡ ይህን ሁሉ በአንድ ለማሰር መርገጥ መኖር አለበት፡፡ ግን ይህን ሁሉ ሰብስቦ የሚይዘው ሞፈር ነው፡፡ ሞፈርም…
Read 6093 times
Published in
ህብረተሰብ