ህብረተሰብ

Rate this item
(4 votes)
ሀገራችን በለውጥና በነውጥ ማዕበል ሳትንገላታና ሳትላጋ የኖረችባቸውን የተረጋጉ ዘመናትንና ዓመታትን እንዲጠቁሙን የታሪክ መዛግብትንና የዕድሜ ባለጠጎችን ብናማክር፣ ወደ የትኛው የታሪካችንና የዘመናችን አቅጣጫ እንደሚጠቁሙን ለመገመት በእጅጉ ያዳግት ይመስለኛል፡፡ ብዙ የአውሮፓ ሀገራት ወርቀ ዘቦ አልብሰው እንደሚኳሹት ዓይነት፣ “ሰላማዊና ወርቃማ ዘመን” በየትኛው ወቅት ተጎናፅፈን…
Rate this item
(13 votes)
“ተፈጥሮ የእግዚአብሔርን እውነትና ሞራሊቲ ተሸካሚ ነው!” ዘርዓያዕቆብ እስቲ ዛሬ ደግሞ ድርቅ ወዳለው ፍልስፍና ልውሰዳችሁ፡፡ በጣም ብዙ ሰዎች ሎጂክና እምነትን ተቃራኒዎች ናቸው ብለው ያስባሉ፡፡ ምክንያታቸው ደግሞ ሎጂክ ይሄንን ግዑዛዊ ዓለም የምንረዳበት መሳሪያ ሲሆን፣ እምነት ደግሞ ከዚህ ዓለም ውጭ ያለውን ረቂቁንና መንፈሳዊውን…
Saturday, 07 October 2017 14:42

በሃሳብ መንገድ ላይ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ሐይማኖቴ መልካምነት ነው፤ በሰላምና በነፃነት የምኖርበት ቦታ ሁሉ አገሬ ነው”ወዳጄ፤ አንድ ነገር እንዲህ ነው፤ እንዲህ መሰለኝ፤ ገመትኩ፤ ተሰማኝ፣ በል፣ በል አለኝ፤ ውቃቢዬ ነገረኝ፤ ታውቆኝ ነበር፤ ወይ በተቃራኒ፡- አላሰብኩም ነበር፤ ውል አላለኝም፤ ያልጠበኩት ነገር ነው፤ ጉድ እኮ ነው፤ አልመሰለኝም … የምንላቸው…
Rate this item
(1 Vote)
የዛሬው ዐውድ በማይደፍረው ቀደምት አባባል ልንደርደር፡፡ እናቴ ደጋግማ ከምትናገረው አባባል። “ጨዋ ባል. . .” ትላለች ወ/ሮ ወሰኔ፤ “ጨዋ ባል ሚስቱን የሚገስፀው መጀመሪያ ባርኔጣውን አውልቆ አክብሮቱን ከገለፀ በኋላ ነው፡፡” ይህንን የእምዬ አባባል የምወደው ከአንጀቴ ነበር፡፡ “ጨዋ ሚስትስ ባሏን ስትገስፅ?” ብዬ በተገዳደርኳት…
Rate this item
(7 votes)
ሰሞኑን የያዝኩትን ስራ መጨረስ አሊያም ማገባደድ ስለነበረብኝ ዛሬም አመሽቼ ነበር ከቢሮ የወጣሁት፡፡ እንደ ትናንትናው በጣም ባላመሽም ከመስሪያ ቤት ስወጣ ግቢው ፀጥ እረጭ ብሎ ነበር፡፡ ያው የመስቀል በአል ዋዜማ አይደል፡፡ ብዙ ሰው ወደ መስቀል አደባባይ ሄዶ ነው የሚል ሀሳብ ጭንቅላቴ ውስጥ…
Saturday, 30 September 2017 14:49

“ማረሻ ብቻውን አያርስም”

Written by
Rate this item
(7 votes)
ማረሻ ብቻውን አያርስም፡፡ ለማረሻ እርፍ ያስፈልገዋል፡፡ እርፍና ማረሻውን አዋዶ ለመያዝ ድግር ያስፈልገዋል፡፡ ድግርን ለማዋደድ ቅቅርት ያስፈልጋል። ድግሩን፣ እርፉን፣ ማረሻውንና ቅቅርቱን አዋዶ አንድ ለማድረግ ወገል ያስፈልጋል፡፡ ይህን ሁሉ በአንድ ለማሰር መርገጥ መኖር አለበት፡፡ ግን ይህን ሁሉ ሰብስቦ የሚይዘው ሞፈር ነው፡፡ ሞፈርም…