ህብረተሰብ

Rate this item
(3 votes)
አሁን በተለያየ ክፍለ ዘመናት የነበሩት አፄ ምኒልክና አቶ መለስ ዜናዊ ተገኛኝተው የተፋጠጡበት ዘመን እንደሆነ ይሰማኛል፡፡ የዛሬ ዘጠኝ ዓመት ገደማ የመንግስት ሠራተኛ የነበርኩ ጊዜ ቢፒአር የሚሉት አብዮት መጥቶ ስብሰባ ተካሂዶ ነበር፡፡ ያንጊዜ ኢህአዴግ እዚህ ግባ በማይባል ፉክክር፣ በምርጫ አሸንፎ፣ አዲስ አበባን…
Rate this item
(18 votes)
‹ድኻ ወርቅ አይግዛ ከገዛም ይጥፋበት› ይላሉ የምንዳየ እናት አባዬ፡፡ ‹ምነው አባዬ ድኻ በመከራ የገዛውን ወርቅ እንዴት ይጥፋበት ይላሉ› ብለን ሞገትናቸው፡፡ ‹እይውልህ እኛ ሠፈር አራት ኪሎ አዲሴ የሚሏት አንዲት ጎረቤታችንነበረች፡፡ ቁርስ፣ ምሳና እራት የተዘበራረቁባት። ለነገሩ ላለው ነው እንጂ ለሌለው ሰው ምግብ…
Sunday, 30 July 2017 00:00

የሕዳሴው ንጉስ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 የህዳሴ ጥንስስየሮማ ስርወ መንግሥት ውድቀትን ተከትሎ የመጣው ዘመን፣ በምዕራብዊያን ዘንድ በበጎ የሚታወስ አይደለም። በግሪክ ፍልስፍና ተፈንጥቆ የነበረው ጭላንጭል የንቃት ዓለም፣ በሮማ ካቶሊካዊ ቀኖና እስከ እነካቴው ደብዛው ጠፋ፡፡ በዚህም ምክንያት ድፍን አውሮፓዊያን ለብዙ መቶ ዘመናት ፍጹም ጽልመታዊ ድባብ ውስጥ እየዳከሩ በደመነፍስ…
Monday, 31 July 2017 00:00

በሀሳብ መንገድ ላይ

Written by
Rate this item
(5 votes)
 አንድ ሊቅ ቁጭ ብሎ እያሰበ ሳለ፣ አንድ ሰው መጣ፡፡ “ጤና ይስጥልኝ” በማለት ሰላምታ ካቀረበለት በኋላ፡- “ሀሳብ አለህ መሰለኝ?” አለው፡፡ ሊቁም “ሀሳብ? ሃሳብማ አለኝ” ሲል መለሰለት፡፡ “ምን ዓይነት?”“ጥቁርና ነጭ”ሰውየውም፤ “የሚጠቅመኝ ነጩ ነው፤ እሱን ነው የምፈልገው” አለው፡፡ሊቁም የሚፈልገውን አዘጋጅቶ ሰጠው፡፡ ሰውየው ቤቱ…
Rate this item
(5 votes)
“-- እያንዳንዱ የታሪክ ክስተቱ በመለኮት አጥር የተተበተበ ህዝብ፣ እንደ ሃበሻ ያለ አይመስለኝም፡፡ እንዴት? በሉ፡፡ የነገሰ ንጉስ ሁሉ በበቃና በነቃ እድሜጠገብ አባት፤ ጢሙ መሬት አበስ፣ ሹሩባው ሰማይ ጠቀስ፣ ቅዱስ ራእይ የታየለት፣ ህልም የታለመለት፤ የህዝብ አመራር ጥበብ በጥራዝ መልክ ከደመናየወረደለት፤ በየጦርነቱ መላዕክት…
Rate this item
(9 votes)
የኑሮ ጉዳይ፣ ከሁሉም ነገር ይቀድማል! ከአገርም ጭምር!የሁለት መቶ ሺ ብር ሽያጭ የሚያከናውን ሱቅ፣ አንድ ሚሊዮን ብር ተብሎ ከተገመተበት፣ የ45 ሺ ብር ተጨማሪ የታክስ ክፍያዎችን ያስከትልበታል፤ ከነቤተሰቡ ኑሮውን ይደረምስበታል። የሰዎችን የግል ኑሮ፣ ከሁሉም የላቀ ክቡር ጉዳይ መሆኑን ላለመቀበል የሚያንገራግር ወይም የሚያናንቅ…