ህብረተሰብ
ዓፄ ሠርፀ ድንግል በኢትዮጵያ ከነገሡና ከውጭ ወራሪዎች ጋር በከፍተኛ ደረጃ እየተዋደቁ የሀገራችንን ዳር ድንበሯንና ወሰኗን አስከብረው ከኖሩ ጀግኖች ነገሥታት ተርታ የሚመደቡና ልክ እንደ ዓፄ ቴዎድሮስ የትውልድ ኩራት የሆኑ ንጉሥ ናቸው፡፡ የዓፄ ሚናስና የንግሥት አድማስ ሞገሳ ልጅ የሆኑት ዓፄ ሠርፀ ድንግል…
Read 3992 times
Published in
ህብረተሰብ
• የሰለጠነ በእውነትና በእውቀት ላይ የቆመ ፖለቲካ ያስፈልገናል • ሀገር ልታድግ፣ ልትሰለጥንና ልትቀጥል የምትችለው፣በጎ ሰዎችን ስታከብር ነው ከ25 በላይ ሃይማኖታዊ፣ ታሪክ ነጋሪና የወጎች መፅሐፍት አሳትሟል፡ ፡ በማህበራዊ፣ ሐይማኖታዊና ሰዋዊ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በሚያቀርባቸው መጣጥፎችና ወጎች ይታወቃል። ለተለያዩ መጽሄቶች በአምደኝነት ይጽፍ…
Read 6665 times
Published in
ህብረተሰብ
በዘመኑ ስለ ኪነትና ከያኒ እጅግ ብዙ መጣጥፎችን፣ ግጥሞችንና ሌሎችንም እንጉርጉሮዎች አንብቤያለሁ፤ አድምጫለሁ፡፡ ከናፍርት በሀዘኔታ ሲመጠጡ፣ በርካቶች በሀዘን ስሜት ሲመስጡ አስተውያለሁ፡፡ በተለይ ደግሞ ለከያንያን ሞት እጁ የማያርፈው ነቢይ መኮንን፤ አሳዛኝና አስደማሚ ግጥሞቹን አስነብቦ፣ የሀሳብ ችግኞች በልባችን ተክሏል፡፡ … አንዳንዴ መንግስቱ ለማን፣…
Read 3089 times
Published in
ህብረተሰብ
ከአዘጋጁ፡-አንጋፋው ሃያሲ አብደላ እዝራ በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት ከተለየን እንደዘበት አንድ ዓመት ሞላው፡፡ በዚህ አንድ ዓመት በእርግጥም ጥበብ ብዙ እንደጎደለባት በትክክል ተረድተናል - ተገንዝበናል፡፡ ይሄን ጊዜ የስንቱን ደራሲያንና ገጣሚያን የፈጠራ ሥራዎች ያስነብበን፣ ያስቃኘን ያስተነትነን እንደነበር ስናስብ ሀዘናችን ይበረታል፤ ቁጭታችም እንደዛው፡፡…
Read 3562 times
Published in
ህብረተሰብ
(ጥላሁን ግዛውን ማለቴ ነው!) ከቅርብ ግዜ ወዲህ ሳይቸግረኝ እራሤን ከጥላሁን ግዛው ጋር ማነፃፀር ጀምሬአለሁ፤ ለምን? ብዬ እራሴን ስጠይቅም፡- ከኑሮ ውጣ ውረድ ተራ ባተሌነት የዘለለ አንዳች ፋይዳ ያለውና ለታሪክ የሚቀር ተግባር አለመፈፀሜ፣ እድሜዬ እየገፋ ሲሔድ በቀቢፀ ተስፋ ተሞልተው የነበሩ ጀብደኛ ምኞቶቼ…
Read 1441 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…አንድ የምናውቀው ሰው እቤቱ የዘመድ እንግዶች ድንገት ይመጡበታል። እንዳጋጣሚ ሆኖ ከተገናኙ ረጅም ጊዜ ነበር። ቀድመው ሳይደውሉ ወይም በሌላ መንገድ እንዲያውቅ ሳያደርጉት አንድ እሁድ ቀን ‘ከች’ ይላሉ፡፡ እሱ ደግሞ ኑሮ ትንሽ ጠመም ብሎበት ከሚስቱ ጋር ጀርባ አዙረው መተኛት ከጀመሩ ሰነባብተዋል፡፡…
Read 1689 times
Published in
ህብረተሰብ