ህብረተሰብ
የዘንድሮ ግፍ አያልቅም፣ ከጎርፍ እስከ ድርቅ ድረስ ነው እያልን፤ ስናነባ፣ ስም ስንቀያይር እንደዋስባልታጣ መሬት ተጣበን፣ ጥቅም ስንለካካ ከወገን፤ ቦታ በልጦብን፣ ስንሟገት ተካ-አልተካ በካሣ እምቢ በካሣ እንካ ባለልክ መካለል ጠኔ፣ ስንሻኮት ያለዱካ ይሄው ላደጋ ተዳረግን፣ በቆሻሻ ናዳ ፉካ! ቆሻሻ ታጥነን አድገን…
Read 2606 times
Published in
ህብረተሰብ
በአፍሪካ ደረጃ የዲሞክራሲ ሂደትን ለማበረታታት የተቋቋመው የኢብራሂም የሽልማት ፕሮግራም (የሞህ ኢብራሂም ፋውንዴሽን አካል) በቅርቡ እንዳስታወቀው፤ የመድብለ ፓርቲ ባህል በሃገሩ ለማስጀመር ወይም ለማስቀጠል የቆረጠ የአፍሪካ መሪ በመታጣቱ በያዝነው ዓመት ያዘጋጀውን የሽልማት ገንዘብወደ ካዝናው መልሶታል፡፡ የሽልማቱ መጠን አጓጊ ሲሆን በአስር ዓመት ተከፍሎ…
Read 2974 times
Published in
ህብረተሰብ
አማርኛ ቋንቋ ከግዕዝ የወሰዳቸው ሞክሼ ሆሄያት ‹‹ይቀነሱ›› እና ‹‹አይቀነሱ›› የሚለው ክርክር መቋጫ ሳይበጅለት አንድ ክፍለ ዘመን ሊያስቆጥር ጥቂት ዓመታት ናቸው የቀሩት፡፡ ይህ ልዩነት በጉልህ መታየት የጀመረው ከ1917 ዓ.ም አንስቶ ወይም የአገራችን የሕትመት ኢንዱስትሪ ለማደግ ዳዴ ማለቱን ተከትሎ እንደሆነ ይነገራል፡፡ በወቅቱ…
Read 4517 times
Published in
ህብረተሰብ
“-- አንቶን የአሰባሰባቸውን 86 ቅኔዎች በራሱ ቋንቋ አልተረጎማቸውም፡፡ጉይዲም እንዲሁ አንዳንድ ቃላትን በጣሊያንኛ ከማብራራቱና ከራሱ ሥራ ጋር ከመጠረዙ በስተቀር ለአንቶን የቅኔ ስብስቦች ትርጉም አልሰጠም፡፡--” ኢኛሲዮ ጉይዲ እና አንቶን ዲ አባዲየ በተለያየ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ለኢትዮጵያ ጥናት ተቋም ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው…
Read 1607 times
Published in
ህብረተሰብ
• “የት/ቢሮው አሰራር‹እንዳያማህ ጥራው እንዳይበላ ግፋው› ነው” • የቤት ጥበትና ርቀት ውዝግብ ፈጥሯል • ቢሮው ጉዳዩ እኔን አይመለከተኝም ብሏል በማስተማርና ትውልድ በመቅረፅ ሥራ ላይ ለ34 ዓመታት ቆይታለች፡፡ አሁንም በጀነራል ዊንጌት ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ እያስተማረች ነው፡፡ የከተማው ከንቲባ ሰብስበዋቸው መንግሥት ለመምህራን ስላደረገው…
Read 2923 times
Published in
ህብረተሰብ
• ለፍቅሩ ሲል ብቻ ኢትዮጵያን በመላው ዓለም ያስተዋውቃል • ለቱሪስቶች ብቁ፤ ዓለም አቀፍ ደረጃን የጠበቀ አገልግሎት መስጠት አለብን • ‹‹The Grate Run Of Ethiopia›› በቱሪዝም ማስታወቂያ ላይ የተሰራ ግድፈት?! • የሬጌ ሙዚቃ ለኢትዮጵያ የቱሪዝም ኢንዱስትሪ ዋና የፕሮሞሽን መሳርያ ነው •…
Read 2401 times
Published in
ህብረተሰብ