ህብረተሰብ

Saturday, 18 March 2017 15:36

‹‹ቆሼ›› ሞክሼ

Written by
Rate this item
(4 votes)
 የዘንድሮ ግፍ አያልቅም፣ ከጎርፍ እስከ ድርቅ ድረስ ነው እያልን፤ ስናነባ፣ ስም ስንቀያይር እንደዋስባልታጣ መሬት ተጣበን፣ ጥቅም ስንለካካ ከወገን፤ ቦታ በልጦብን፣ ስንሟገት ተካ-አልተካ በካሣ እምቢ በካሣ እንካ ባለልክ መካለል ጠኔ፣ ስንሻኮት ያለዱካ ይሄው ላደጋ ተዳረግን፣ በቆሻሻ ናዳ ፉካ! ቆሻሻ ታጥነን አድገን…
Rate this item
(1 Vote)
 በአፍሪካ ደረጃ የዲሞክራሲ ሂደትን ለማበረታታት የተቋቋመው የኢብራሂም የሽልማት ፕሮግራም (የሞህ ኢብራሂም ፋውንዴሽን አካል) በቅርቡ እንዳስታወቀው፤ የመድብለ ፓርቲ ባህል በሃገሩ ለማስጀመር ወይም ለማስቀጠል የቆረጠ የአፍሪካ መሪ በመታጣቱ በያዝነው ዓመት ያዘጋጀውን የሽልማት ገንዘብወደ ካዝናው መልሶታል፡፡ የሽልማቱ መጠን አጓጊ ሲሆን በአስር ዓመት ተከፍሎ…
Rate this item
(9 votes)
 አማርኛ ቋንቋ ከግዕዝ የወሰዳቸው ሞክሼ ሆሄያት ‹‹ይቀነሱ›› እና ‹‹አይቀነሱ›› የሚለው ክርክር መቋጫ ሳይበጅለት አንድ ክፍለ ዘመን ሊያስቆጥር ጥቂት ዓመታት ናቸው የቀሩት፡፡ ይህ ልዩነት በጉልህ መታየት የጀመረው ከ1917 ዓ.ም አንስቶ ወይም የአገራችን የሕትመት ኢንዱስትሪ ለማደግ ዳዴ ማለቱን ተከትሎ እንደሆነ ይነገራል፡፡ በወቅቱ…
Rate this item
(1 Vote)
“-- አንቶን የአሰባሰባቸውን 86 ቅኔዎች በራሱ ቋንቋ አልተረጎማቸውም፡፡ጉይዲም እንዲሁ አንዳንድ ቃላትን በጣሊያንኛ ከማብራራቱና ከራሱ ሥራ ጋር ከመጠረዙ በስተቀር ለአንቶን የቅኔ ስብስቦች ትርጉም አልሰጠም፡፡--” ኢኛሲዮ ጉይዲ እና አንቶን ዲ አባዲየ በተለያየ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ለኢትዮጵያ ጥናት ተቋም ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው…
Rate this item
(2 votes)
• “የት/ቢሮው አሰራር‹እንዳያማህ ጥራው እንዳይበላ ግፋው› ነው” • የቤት ጥበትና ርቀት ውዝግብ ፈጥሯል • ቢሮው ጉዳዩ እኔን አይመለከተኝም ብሏል በማስተማርና ትውልድ በመቅረፅ ሥራ ላይ ለ34 ዓመታት ቆይታለች፡፡ አሁንም በጀነራል ዊንጌት ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ እያስተማረች ነው፡፡ የከተማው ከንቲባ ሰብስበዋቸው መንግሥት ለመምህራን ስላደረገው…
Rate this item
(1 Vote)
• ለፍቅሩ ሲል ብቻ ኢትዮጵያን በመላው ዓለም ያስተዋውቃል • ለቱሪስቶች ብቁ፤ ዓለም አቀፍ ደረጃን የጠበቀ አገልግሎት መስጠት አለብን • ‹‹The Grate Run Of Ethiopia›› በቱሪዝም ማስታወቂያ ላይ የተሰራ ግድፈት?! • የሬጌ ሙዚቃ ለኢትዮጵያ የቱሪዝም ኢንዱስትሪ ዋና የፕሮሞሽን መሳርያ ነው •…