ህብረተሰብ
ትውልድና እድገታቸው ባሌ አዳባ ከተማ ውስጥ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውንም በትውልድ ቀያቸው ተከታትለዋል፡፡ ከ9-10ኛ ክፍል ለመማር በ17ዓመታቸው ወደ ጐባ ከተማ አቀኑና ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ወደ አዲስ አበባ መምጣታቸውን ይናገራሉ - የዛሬዋ እንግዳችን ወ/ሮ መድሃኒት መኩሪያ፡፡ የአዲስአድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ እንዴት…
Read 6605 times
Published in
ህብረተሰብ
3.5 ሚሊዮን ፓውንድ እንደሚያወጡ ይገመታል ብራዚላዊው የእግር ኳስ ንጉስ ፔሌ፤ በተጫዋችነት ዘመኑ የተሸለማቸውና ይጠቀምባቸው የነበሩ የተለያዩ ውድ ንብረቶች በመጪው ወር ለንደን ውስጥ በሚካሄድ ጨረታ ለሽያጭ እንደሚቀርቡና 3.5 ሚሊዮን ፓውንድ ያወጣሉ ተብሎ እንደሚገመት ሮይተርስ ዘገበ፡፡ጁሊየንስ ኦክሽን በተባለው አጫራች ኩባንያ አማካይነት ለጨረታ…
Read 1386 times
Published in
ህብረተሰብ
የትራንስፖርት ደህንነት ኤጀንሲን ተመልከቱ - የአሜሪካ ኤርፖርቶችን በወረፋ አጨናንቆ እያተራመሳቸው ነው። የአሜሪካ፣ የትራንስፖርት ደህንነት ኤጀንሲ ኤርፖርቶችን በወረፋ አጨናንቆ እያተራመሳቸው ነው።በትልልቅ ኤርፖርቶች ላይ፣ ፍተሻና የፀጥታ ቁጥጥር የማካሄድ ስልጣን የተሰጠው የአሜሪካ የትራንስፖርት ደህንነት ኤጀንሲ፤ ከሌሎች የመንግስት መስሪያ ቤቶች ሁሉ የሚበልጥ ልዩ ስልጣን…
Read 3526 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፉት 25 ዓመታት በዲሞክራሲ ግንባታ፣በሰብአዊ መብት አያያዝና በፍትህ ሥርዓት----የተመዘገቡ ስኬቶችናውድቀቶች እንዴት ይገመገማሉ? ግንቦት 20 ለኢትዮጵያውያን ምን ፈየደላቸው? የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ መታሰቢያካሳዬ፤አንጋፋውን የህግ ባለሙያ አቶ አብዱ አሊ ኢጂራን አነጋግራቸዋለች፡፡እርስዎ ግንቦት 20ን እንዴት ይገልጹታል ?ግንቦት 20 ትልቅ ቀን ነው፡፡ ትልቅ የሆነው ግን…
Read 6232 times
Published in
ህብረተሰብ
አገሪቱ ለሃብታሙም ለድሃውም ሲኦል ሆናለች፡፡ የፋብሪካ ባለቤት መሆን፣ እዳ ነው፡፡ ትንሽዬ ምግብ ቤት ከፍቶ መስራት እንኳ፤ ትዕግስትን ያስጨርሳል፡፡ በየአመቱ ሰላሳ አይነት የስራ ፈቃዶችን ለማሳደስ መንከራተት የግድ ነው፡፡ ለአንድ ምናብ ቤት ወይም ለአንድ ፋብሪካ ሰላሳ የፈቃድ እድሳት! እንኳን ሰላሳ፣ አንዱን የስራ…
Read 4316 times
Published in
ህብረተሰብ
እስካሁን በአምስት አመታት ውስጥ 800 ሚሊዮን በላይ አይፎኖችን በመሸጥ፣ 500 ትሪሊዮን ዶላር ገቢ አድርጓል - ግማሽ ትሪሊዮን መሆኑ ነው። በተመሳሳይ ጊዜ፣ ከአይፎን ተለቅ ያለ፣ከላፕቶፕ አነስ ያለ፣ አዲስ ምርት ለገበያ አብቅቷል - አይፓድ። በ300 ሚሊዮን የአይፓድ ሽያጭ፣ 140 ቢሊዮን ዶላር አስገብቷል።…
Read 2136 times
Published in
ህብረተሰብ