ህብረተሰብ
በ1984 ዓ.ም አስራ አንድ ወራት ያህል ለሚፈጅ ስልጠና ጃፓን ሀገር ሄጄ ነበር፡፡ በጃፓን ሀገር ቆይታዬ ከማይረሱኝ ትዝታዎቼ መሀከል የተወሰኑትን እነሆ፡፡ስልጣኔ፡ ሁላችንም እንደምናውቀው ጃፓን፣ የስልጣኔ ማማ ላይ ከደረሱ ጥቂት የአለማችን ሀገሮች አንዷ ናት፡፡ ካስደነቁኝ ነገሮች መሀከል ለማሳያነት ሁለቱን እዚህ ላይ እጠቅሳለሁ፡፡…
Read 1122 times
Published in
ህብረተሰብ
የማሽቃሬ ባሮ (የመስቀል በዓል) በካፋ ዞን በአደባባይ ከሚከበሩ ደማቅ በዓላት መካከል ዋንኛው ነው፤ የበዓሉ ተሳታፊዎች ደግሞ ከማንኛውም የሐይማኖት ተቋማት የተውጣጡ ታዳሚዎች ሲሆኑ፣ በዕድሜ ያልተገደበ፣ በጾታ ያልተወሰነ እና ሁሉን የሚያሳትፍ በዓል እንደሆነ ይታወቃል።በዓሉን በአደባባይ ማክበር የተጀመረው ከዛሬ 150 ዓመታት በፊት እንደነበር…
Read 1103 times
Published in
ህብረተሰብ
“ቆሻሻ አውጡ!” ሰፈሩ በጽዳት ሰራተኞች ድምጽ ድብልቅልቁ ወጣ። እየተነጫነጭኹ ነቃኹ። ድምጹ ተደገመ. . . . “ቆሻሻ አውጡ!” ይኼን ጥሪ ስሰማ ካለኹበት ተንቀሳቅሶ ቆሻሻ ከመፈለግ ይልቅ አእምሮዬን አውልቆ መስጠት፥ ስጋዬን በፌስታል አንጠልጥሎ መኪናቸው ላይ መዶል ያምረኝ ከጀመረ ሰንብቷል። በሬ በኃይል ተንኳኳ።“ተነሽ!…
Read 890 times
Published in
ህብረተሰብ
በሰንሰለታማ ተራራዎች በተከበበች ሰላማዊ መንደር ውስጥ የሚኖር ትንሽ ማሳ የነበረው አንድ ድሃ ገበሬ ነበር፡፡ ገበሬው በነበረው ትንሽ ማሳ ላይ የተለያዩ ሰብሎችን እያመረተ ህይወትን ከቤተሰቡ ጋር በደስታ ይመራል፡፡ ይህ ሰው በመንደሩ ውስጥ በጠንካራ ሠራተኝነቱ፤ በቁርጠኝነቱና በታማኝነቱ ይታወቃል፡፡ በአንድ ወቅት መንደሩ በከባድ…
Read 871 times
Published in
ህብረተሰብ
የዓለማየሁ ገላጋይሁለቱ ሴቶች ፨ ከ‹በፍቅር ስሟ› ቻይና እና ሌሎች መጽሐፍቱ ላይ ያሉትን ሴቶች ትተን(ወደፊት እንመለስባቸዋለን) የ ‹ብርሃን ፈለጎች›ዋን ናፍቆት እና የ‹ወሪሳ›ዋን ጭፍን እናያለን። (ቻይና ከሁለቱ ጋር ተመሳስሎሽ ቢኖራትም በዚህ ጽሁፍ አልተካተተችም።)‹‹ሴት በአቋራጭ የመጣች የእግዚአብሔር የማሟጠጫ ልጅ ናት።[...] የፈጣሪ ልብ ወደዚች…
Read 1137 times
Published in
ህብረተሰብ
የሕዳሴ ግድብ ግንባታ የተጀመረበት 3ኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ፣ የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር መጋቢት 16 ቀን 1996 ዓ.ም በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ ባሰናዳው የኪነ ጥበባት መድረክ ላይ፣ የክብር እንግዳ ሆነው ተገኝተው የነበሩት ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል፤ ‹‹ዛሬ ስለ አባይ የሚጻፈው ቁጭት ሳይሆን…
Read 1209 times
Published in
ህብረተሰብ

