ህብረተሰብ
“ኑሮውን በማርፈድ የሚጀምር ትውልድ” ለጊዜ ያለንን አነስተኛ ግምት አጉልተው ከሚያሳብቁብን ክዋኔዎች አንዱ ሰርግ ነው። ሰርገኛ በጊዜው ከመጣ ትዳሩ ይፈርሳል የተባለ ይመስል አንድና ሁለት ሰዓት ዘግይቶ መምጣት ይቅርታም የማያስጠይቅ ልማድ ሆኗል፡፡ በሰዓት ተለክቶ በሚከፈልበት በምዕራቡ ዓለም የሚኖሩ የሀገሬ ልጆች እንኳን ‹የዘሬን…
Read 6534 times
Published in
ህብረተሰብ
(ስለ አክብሮት)- ሌሎች እንዲያከብሩህ ከፈለግህ ራስህን አክብር፡፡ባልታሳር ግራሽያን- እያንዳንዱ ሰው እንደ ግለሰብ መከበር አለበት፤መመለክ ግን የለበትም፡፡አልበርት አንስታይን- የመውደድህና የመጥላትህ ነገር አያስጨንቀኝም… እኔ የምጠይቅህ እንደ ሰው ልጅ እንድታከብረኝብቻ ነው፡፡ጃኪ ሮቢንሰን- ለሃሳባቸው ክብር ከሌለኝ ሰዎች ጋር የመሟገትስህተት ፈፅሞ አልሰራም፡፡ኢድዋርድ ጊቦን- ነፃ ባንሆን…
Read 1625 times
Published in
ህብረተሰብ
በውልብታ መሰል ዕይታ እንተዋወቃለን፡፡ የእሷን እንጃ እንጂ የእኔ የውልብታ ወለምታ ለአመታት አብሮኝ አለ፡፡ ለነገሩ ከተማ - ከተማ ናት፡፡ እንኳን ለተሸጋጋሪው፣ ለዕድሜ ገባሪውም መመዝገቢያ ልቡና የላት፡፡ ሐውልት ብታቆምላት፣ መታሰቢያ ብታኖርላት፣ ትውስታ ብትሰፍርላት… ከልቡናዋ መኖሩን እንጃላት……በውልብታ መሰል ዕይታ የሞሸርኳት ጋምቤላ ናት፡፡ አይኔ…
Read 1969 times
Published in
ህብረተሰብ
ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ፤ታዋቂውን አሜሪካዊ ዘፋኝ ሬይ ቻርለስን ለመዘከር ባለፈው ረቡዕምሽት በዋይት ሃውስ በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይየድምጻዊውን ሙዚቃ ማቀንቀናቸውን ቢቢሲዘግቧል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ቀደም ብለው በፕሮግራሙ ላይ ባደረጉት ንግግር እንደማይዘፍኑ ቢያስታውቁም፣ወደ ኋላ ላይ ግን ነሸጥ እድርጓቸው ያቀነቀኑ ሲሆን “ሬይ ቻርለስ፤ ጃዝ፣ አር ኤንድ ቢ፣…
Read 1587 times
Published in
ህብረተሰብ
ጅብ ልጁን እየላጨ ነበር አሉ፡፡ ሰማ፡፡ ግን የድምጹን አቅጣጫ ለማወቅ አልቻለም፡፡ አህያም ብትጠብቅ ብትጠብቅ የመጣ ጅብ የለም፡፡ ውሻውንም ‹ባክህ ዝም ብለህ ሽብር ስትነዛ ነው እንጂ፤ ጅቡ ወይ ሞቷል፣ ወይ የለም፣ ወይ ተኝቷል› አለቺው፡፡ ‹አይደለም› አለ ውሻ፡፡ ‹አይደለም፤ ጅቡ ሰምቷል፡፡ አንቺ…
Read 13210 times
Published in
ህብረተሰብ
“አንዳንድ በህይወታችን የሚያጋጥመን አስገራሚ ነገር አለ፡፡ ለሰው ብንነግረው አያምነንም፡፡ ልቦለድ አስመስለን ብንናገረው ደሞ “ኢ-ተአማኒ ነው አይታመንም” ይላል፡፡ ፈጣሪ ግን አያልቅበትምና ኢ-ተአማኒ የምንለውን እሱ በህይወታችን እንዲደርስ አድርጎ ያሳየናል፡፡”ይሄን ያለው ስብሐት ገብረእግዚአብሔር ነው፡፡ “መይሳው ካሳን ፍለጋ” በተሰኘ መጣጥፉ መግቢያ ላይ፡፡ እውነትነት አለው፤…
Read 3442 times
Published in
ህብረተሰብ