ህብረተሰብ

Rate this item
(10 votes)
“ወለጋ ውልደቱ፣ ጎጃም ቅኔ ቤቴ” በሚል ርእስ ላስነብባችሁ የፈለግሁት ስለታላቁ የቅኔ መምህር ስለገብረ ሥላሴ ክንፉ ሕይወትና ቅኔዎቻቸው ነው። መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬ (1963፤ ገጽ 46) በአሳተሙት የቅኔ መጽሐፍ ላይ እንዳሰፈሩት፤ የመምህር ገብረሥላሴ ክንፉ የትውልድ ሀገር ወለጋ ሖሮ ጉድሩ ነው። ንጉሥ…
Rate this item
(3 votes)
እንኳን አደረሰህ …እንኳን አብሮ አደረሰን። .ለአዲስ አድማስ የዝግጅት ክፍልና ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች መልካም በዓል እመኛለሁ።ፆም እንዴት ነበር?በጣም አሪፍ ነበር። አሁን ደግሞ..የህማማት ሳምንት ነው። ጥሩ ጊዜ እያሳለፍኩ ነው።‹‹ጎሳዬ ዘፈን አቆመ›› የሚል ነገር ሲናፈስ ቆይቷል። እውነት ነው እንዴ?ለስራዬ አስፈላጊ ካልሆነ በስተቀር…
Rate this item
(2 votes)
የፋሲካ ሰሞን ነው። ልክ የዛሬ አንድ መቶ አርባ ስድስት ዓመት። በሚያዝያ ወር መጀመሪያ 1860 ዓ.ም። ሥፍራው በጎንደርና ወሎ መዋሰኛ ግድም እሚገኘው መቅደላ ተራራ። ከአምሥት ዓመት በኋላ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተመርቆ ሥራ በጀመረ በዓመት ተመንፈቁ ሁለት መቶኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን…
Rate this item
(3 votes)
በ1966 ዓ.ም በኢትዮጵያ የተነሳው ሕዝባዊ አመጽ ከዳር እስከዳር እንደሰደድ እሣት በድንገት ተዛምቶ፣ አሮጌውን የዘውድ መንበር ከሥሩ ክፉኛ ነቀነቀው፡፡ ሕዝባዊ ዐመጹ በመንግሥት ዘንድ የፈጠረው እንቅጥቅጥ (Shock) በጣም ብርቱ ከመሆኑ የተነሳ፣ በወርሀ የካቲት የጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተወልድንና የካቢኔያቸውን ስንብት አስከተለ፡፡ አዲሱ ጠቅላይ…
Rate this item
(4 votes)
የታላቁ የህዳሴ ግድብ የስራ ድባብ- በሰራተኞች አንደበትአቶ ተመስገን አበበ ይባላሉ፡፡ ከሰሜን ጎጃም አጨፈር ወረዳ፣ ከጣና በለስ አካባቢ እንደመጡ ይናገራሉ፡፡ የህዳሴው ግድብ አካባቢ ያለው መሸጋገሪያ ድልድይ ሳይሰራ በፊት ሰዎችን በጀልባ በማሻገር ነበር የመተዳደሪያ ገቢያቸውን የሚያገኙት። ቦታው ለግድቡ መስሪያ በጂኦሎጂስቶች ሲጠና እሳቸው…
Rate this item
(0 votes)
ከኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት P.O Box 320608Alexandera, Virginia 22320 USAEmail: ERMIAST@gmail.comCellphone:+1(202)32982503“የንጉሱ ገመና” በሚል ርዕስ ስለታተመው መጽሐፍ ከኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት የተሰጠ ይፋዊ መግለጫበአሁኑ ጊዜ በሕይወት በሌሉት አቶ ስዩም ጣሰው ተፃፈ ተብሎ የሚነገርለትና በአቶ ግርማ ለማ ለሕትመት የበቃውን “የንጉሱ ገመና/ን/ ዳሰሳ…