ህብረተሰብ
አያታችን የአፄ ምኒልክን፣ አባታችን የአፄ ኃይለስላሴን ዘውድ ሰርተዋልወንድሜን ሙያውን ጀርመን አገር ያስተማሩት ንጉሱ ናቸውየአክሱምና ላሊበላ መስቀሎችን ዲዛይን አሻሽሎ የሰራው አባቴ ነውወላጆቻቸው የአንኮበር ተወላጆች ናቸው። አባታቸው ከአንኮበር ጀምሮ በአዲስ አበባ ቤተመንግሥትም የወርቅና ብር ጌጣጌጦች ባለሙያ ነበሩ፡፡ ከታላቅ ወንድማቸው ጋር በመሆን የአባታቸውን…
Read 3959 times
Published in
ህብረተሰብ
ስመ ገናናው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ አፄ ምኒልክ፤ ባለፈው ሳምንት 100ኛ የሙት ዓመታቸው ተከብሮላቸዋል፡፡ ኢትዮጵያ ወደ 20ኛው ክፍለዘመን እንድትሻገር ፈሩን በመቅደድ ዘላለም ታሪክ የሚያስታውሳቸው ንጉሥ ናቸው። ሳህለ ማርያም በሚለው ክርስትና ስማቸው የሚታወቁት አፄ ምኒልክ፤ ኢትዮጵያን ለ24 ዓመታት በንጉሠ ነገሥትነት ያስተዳደሩ…
Read 5945 times
Published in
ህብረተሰብ
ትውልድ በሠልፍ እንደሚያልፍ ሠራዊት ነው። ልዩነቱ ሠልፈኛው በየራሱ ተራ ጥሎት የሚሄደው ነገር ለሚቀጥለው ትውልድ የሚኖረው ፋይዳ ወይም የሚያቆየው ጥፋት ነው፡፡ ትናንት ስለ ዛሬው ትውልድ በየመስኩ መሥዋዕትነት የከፈሉ እንዳሉ ሁሉ መራራ ሥር ያቆዩ፣ ትውልዳቸውንና ቀጣዩን ትውልድ በጥቅም የሸጡ ወይም ከዚያ አልፈው…
Read 1966 times
Published in
ህብረተሰብ
“በነውሯ የምትኮራ ፍየል ናት!”“ነበር” የሚለው ቃል ቀለል ባለ መንገድ ሲታይ የአንድን ግለሰብ ያለፈ ታሪክ፣ ወይም የአንድን ድርጊት ትዝታ ለማስታወስ የምንጠቀምበት ቁጥብ መግለጫ ነው፡፡ “ነውር” የሚባለው ደግሞ አንድ ማህበረሰብ የሚነቅፈው፤ የሚጠየፈው፤ በመንቀፉና በመጠየፉም እንዳይደረግ የሚያወግዘው ድርጊት ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ የውሻ ሥጋ…
Read 2394 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው ሳምንት በዚሁ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ “በመዲናዋ ምስጢራዊ የወሲብ ገበያ ደርቷል” በሚል ርእስ በመታሰቢያ ካሳዬ የተጻፈውና በህብረተሰብ አምድ ላይ የተስተናገደው ጽሁፍ፣ ከሰሞኑ ከመጻሕፍት አዟሪዎች ደረት ላይ የማይጠፋውንና በማህበራዊ ድረ ገጾች ትኩስ መነጋገሪያ የሆነውን “ሮዛ” የተሰኘ መጽሀፍ አስታወሰኝ። ሁለቱም ጸሀፍት…
Read 46348 times
Published in
ህብረተሰብ
በሃዋሣ ላይ የትራፊክ አደጋ የደረሠበት የ”ኢትዮ-ምህዳር” ጋዜጠኛ ኤፍሬም በየነ፤ በአሁኑ ሠአት በኮሪያ ሆስፒታል ከፍተኛ የህክምና ክትትል እየተደረገለት ይገኛል፡፡ የህክምና ወጪው ከፍተኛ በመሆኑ የተነሳ ግን በጋዜጠኛው እና በቤተሠቡ እንዲሁም በቅርብ ወዳጆቹ ብቻ ሊሸፈን አልተቻለም፡፡ የሙያ አጋሮቹ ለህክምናው የሚያስፈልገው ገንዘብ እንዳይስተጓጐል በማሰብም…
Read 2017 times
Published in
ህብረተሰብ