ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ…እዚህች የእኛዋ አገር ላይ ‘መስመር የሚያልፉ’ ነገሮች እየበዙ አይመስላችሁም? ምን የት ቦታ ላይ መቆም እንዳለበት፣ ግራ የተጋባን ነው የሚመስለው፡ነገሮቻችን ሁሉ ምርኩዝ ዝላይ ያለምርኩዝ አይነት እየሆኑ የእርስ በእርስ ግንኙነት ላይ…አለ አይደል…የሆነ ጫና እያሳደረ ነው፡፡እናላችሁ…በቀደም አንድ ሚኒባስ ታክሲ ላይ ከሆነ…
Read 3030 times
Published in
ህብረተሰብ
ሕይወቱ ከማለፉ ከአምስት ቀናት በፊት በስልክ አግኝቼ ስለ ጤንነቱ ጠይቄው ነበር፡፡ አስከፊውን ዜና የሰማሁት ሕይወቱ ባለፈ ጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ነው፡፡ በአጋጣሚ አጠገቡ አልነበርኩም፡፡ ተደወለልን፡፡ ከእንቅልፋችን ተቀስቅሰን ተሽሎታል የሚለውን ወሬ ሰምተን ስለነበር ተዝናንተን መተኛት ጀምረን ነበር፡፡ እና የመጨረሻዎቹ ቀናት ላይ ነው…
Read 2903 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እንግዲህ ኳሱ ተጀመረም አይደል … ጥያቄ አለን ‘ተጀመርልን’ ነው የሚባለው ወይስ ‘ተጀመረብን’? ግራ የሚያጋባ ነገር ሆኖብናላ! ገና ከአሁኑ ወሬው ‘ፕሬሚየር ሊግ’ እየሆነ ነው፡፡ ሌላም ጥያቄ አለን … አሁን ወደ ማንቼ ሄደ ምናምን የሚሉት ቫን ፐርሲ … አለ አይደል…
Read 3723 times
Published in
ህብረተሰብ
የመለስን የመሞት ዜና የሠማሁት በሬዲዮ ነው፡፡ ዜናው ደስ የማይልና እጅግ አስደንጋጭ ነው፡፡ መሞቱን ስሰማ ከቁጥጥር ውጭ ሆኜ ነበር፡፡ ቢታመምም ተሽሎት ይመለሳል የሚል ተስፋ ነበረኝ፡፡ በአንድ ጊዜ ሁኔታዎች እንዲህ መለዋወጣቸው አሳዛኝ ነው፡፡ ከእኔ ጋር በትግሉ ወቅት አብዛኛውን ጊዜ ማለት ይቻላል አብረን…
Read 4184 times
Published in
ህብረተሰብ
በጠቅላይ ሚ/ር መለስ ዜናዊ ዜና እረፍት የተሰማዎትን ቢገልፁልን… በግሌ ጥልቅ ሀዘን ተሰምቶኛል፤ ከእግር ጥፍር እስከ ራስ ፀጉር ድረስ የሚሰማ ዓይነት ስሜት፡፡ እንደ ቤተሰብና እንደ ወንድም እቆጥራቸው ነበር፡፡ ደብዳቤ ስጽፍላቸው እንኳን “ውድ ወንድሜ” እየተባባልን ነው የምንነጋገረው፡፡ እጅግ ሰውን የሚያከብሩ ናቸው፡፡ የደረሰብኝን…
Read 3872 times
Published in
ህብረተሰብ
አቶ መለስ ዜናዊ ከወጣትነት እድሜያቸው ጀምሮ የትጥቅ ትግሉን በመቀላቀል በሂደቱም ውስጥ ትልቅ ግለሰባዊና ድርጅታዊ አቅም መፍጠር የቻሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ነበሩ፡፡ በግሌ እንደ አብዛኛው ዜጋ ዜና እረፍታቸው እጅግ ያሳዘነኝ ክስትት ነበር፡፡ ዜና ህልፈታቸው በተለይ ለቤተሰቦቻቸው መሪርና አሳዛኝ፣ ለመሪ ድርጅታቸው ከማሳዘንም በላይ…
Read 1406 times
Published in
ህብረተሰብ