ህብረተሰብ

Rate this item
(2 votes)
ከ10 ዓመት በፊት አዲስ አበባና ግንባታዎቿን በተመለከተ፤ በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ በተዘጋጀ አንድ መድረክ ላይ፤ በተለይ በመዲናይቱ እየተገነቡ ባሉ የጋራ መጠቀሚያ (ኮንደሚኒየም) ሕንፃዎች ላይ የሚታየው የጥራት ጉድለት አሳሳቢ ስለመሆኑ ውይይት ሲደረግ፤ የስጋቱ ምነሻ ምን እንደሆነ ሙያዊ ትንታኔና የግል ልምዳቸውን ያካፈሉ ሰዎች…
Rate this item
(1 Vote)
ቀልደኛው ደራሲ እኔ በመጽሐፉ ውስጥ 1,980ኛው ገጽ ላይ የምገኝ (ታሪኬ የሚጀምር) ገፀ ባህርይ ነኝ፡፡የመጽሐፉ ደራሲ መጽሐፉን ሲገልጥ፣ ገጽ 2,003 ገጽ ላይ አዲስ አበባ ውስጥ ራስ ሆቴል በረንዳ ላይ ቁጭ ብዬ ወጪ ወራጁን እያየሁ፣ ማኪያቶ ስጠጣ ደራሲው አገኘኝ፡፡“ተነስ አንሂድ” አለኝ፡፡“ወደ የት?”…
Saturday, 12 October 2024 13:18

የግራና የቀኝ ነገር!?

Written by
Rate this item
(0 votes)
የግራና የቀኝ ነገር ተፈጥሯዊ ነው ወይስ በመኖር ልምድ ያመጠነው? ስፖርት ስንሰራ የግራና ቀኝ እግርና እጆቻችንን የምናሰለጥናቸው እኩል ቢሆንም እኩል ግን አይሰሩም፡፡ የግራና የቀኝ አካል ክፍሎቻችን እኩል ከሰለጠኑ ለምን ተመሳሳይ ውጤት አያሳዩም? ወይስ የግራ የአካል ክፍሎቻችንን በስነ ልቦና ስለምንጨቁናቸው ነው? ደግሞ…
Saturday, 12 October 2024 13:16

የመስቀል ወግ...

Written by
Rate this item
(3 votes)
“ያላገቡ ያግቡ፤ ያገቡትም ይውለዱ፤ ያልተማረም ይማር....” አሁንለታ ነው፣ በመስቀል ዋዜማ፣ በደመራው ጊዜ.....እንደው ሲቃርሙት የጊዛን ፒራሚድ የሚመስል ደመራ ከላይ የኤሌትሪክ ገመድ በማያገኘው፣ ከስር የመስከረሙ ዝናብ ውኃ በሌለበት ቦታ ተመርጦለት ተተክሏል።እኔና ባለቤቴ የባህር ዛፍ ቅጠል አጅበን፣ ጫፉን ለኩሰን ወጣን። በተተከለው ደመራ ላይ…
Sunday, 06 October 2024 00:00

መቼ መደንዘዝ ጀመርን?

Written by
Rate this item
(2 votes)
“ቶሎ ኖሮ ቶሎ መሞት የሚፈልግ ትውልድ”ወጣቱ ድንዝዝ ብሏል አይደል? እንዲህ አይነት ፈዞ የደረቀ ትውልድ መቼም የማይ አይመስለኝም ነበር፡፡ ሁሉንም ወጣቶች ለማለት ፈልጌ አይደለም፡፡ የሚሰሩ ወጣቶች አሉ፡፡ ለማዳንም ሆነ ለመግደል ቀን ከሌሊት ስራዬ ብለው የሚሯሯጡ ብላቴናዎች የተለያዩ ቦታዎች ላይ ማየታችሁና መስማታችሁ…
Rate this item
(4 votes)
ዛሬ በበረከት ተስፋዬ አሳበን ትንሽ ስለ ስነ-ግጥም ልናወጋ ነው። የአማርኛችን ስነ-ግጥም በጽሑፍ ላይ ውሎ እንደተገኘ የሚገመተው በ14ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ ነው ይላሉ፤ የቋንቋው ባለሙያዎችና የስነ-ጽሑፍ ንድፈ ሀሳብ ቀማሪዎች። የስነ-ግጥም እድገት በየዘመኑ ከነበሩ የባሕላዊና የዘመናዊ አስተሳሰቦች ግጭት ላይ የተመሰረተ…
Page 6 of 278