ህብረተሰብ
ዛሬ ስለ በሬዎች ውጊያ ነው የማወጋችሁ። (መቼም ስለ አሰቃቂው የሰዎች ውጊያ ከማውራት ይሻላል) ዘና እንደምትሉበት እምነቴ ነው፡፡ ወግ-1. መቼም የገጠር ልጆች የምታውቁት ታሪክ ነው - ኮርማ በሬዎች እርስበርስ የመዋጋት ከፍተኛ ፍላጎት አላቸው፡፡ ሁለት ኮርማዎች ጎን ለጎን ከቆሙ ወይም ከተቀራረቡ ከሁለቱ…
Read 2094 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹የሐሳብ ቀን-ዘሎች›› (አሳዬ ደርቤ) በእኔ ዘንድ የእረፍት ትርጉሙ ቁጭ ማለት ሳይሆን ‹‹ሥራ መሥራት›› ነው። ከየትኛውም ነገር በላይ የሚያዝናናኝ ደግሞ የምወደውን ሥራ መሥራት ነው። ስለሆነም ቢሮ ውዬ ስመለስ ቤት ገብቶ ከማረፍ ይልቅ መጻፍ ደስ ያሰኘኛል፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘም፤ በጥሩ እንቅልፍ ካሳለፍኩት…
Read 5334 times
Published in
ህብረተሰብ
አንድ ስንሆን እንበረታለን፤ ስንለያይ እናንሳለን! (ውስጤ ከሚቀር ጊዜው ሳያልፍ የሚያስከፋውን ያስከፋ በሚል የተጣፈ)እንደኔ እንደኔ ትግራይ ትገንጠል የሚሉ ተጋሩዎች ምክንያት ሲጠየቁ “ኢትዮጵያ ገፋችን፣ በደለችን” የሚሉትን ወደ ጎን አድርገው፣ “በቃ መገንጠል አማረን” ቢሉ ነው የሚያምርባቸው። በመገፋት ቢሆን ከአማራና ከኦሮሞ ይበልጥ አልተገፋችሁም። በመታረድም…
Read 304 times
Published in
ህብረተሰብ
አንድ ስንሆን እንበረታለን፤ ስንለያይ እናንሳለን! (ውስጤ ከሚቀር ጊዜው ሳያልፍ የሚያስከፋውን ያስከፋ በሚል የተጣፈ)እንደኔ እንደኔ ትግራይ ትገንጠል የሚሉ ተጋሩዎች ምክንያት ሲጠየቁ “ኢትዮጵያ ገፋችን፣ በደለችን” የሚሉትን ወደ ጎን አድርገው፣ “በቃ መገንጠል አማረን” ቢሉ ነው የሚያምርባቸው። በመገፋት ቢሆን ከአማራና ከኦሮሞ ይበልጥ አልተገፋችሁም። በመታረድም…
Read 225 times
Published in
ህብረተሰብ
ዋርካው ሲታወስ --- [ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ] ..በርግጥ ሀገራችን ካፈራቻቸው ትላልቅ ምሁራን አንዱ ነው ጋሽ መስፍን። አኔ እስከማውቀው ድረስ በሀገራችን ብዙ ከጋሽ መስፍን ያልተናነሱ ምሁራን አልፈዋል። ግን በዚህ ደረጃ ክብር ሰጥተን የሸኘናቸው ያሉ አይመስለኝም። ፕ/ር መስፍንን ከሌሎች ምሁራን የሚለየው ለባለሙያ ስብሰባ…
Read 1101 times
Published in
ህብረተሰብ
Read 4192 times
Published in
ህብረተሰብ