ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
ጸጋዬን እናድንቅ፤ ጸጋዬንም እንፍጠር!ግጥምን በተመለከተ፣ ጸጋዬን ወድደን በጸጋዬ ብቻ ይቁም ማለት አዲስ ተስፋን ማኮላሸት ነው፤ ኪነ-ጥበብ ሂደት መሆን አለበት፤ ትላንት የነበረ፣ ዛሬ ላይ ያለ፣ ነገም የሚቀጥል መሆን አለበት፤ በዚህ ውስጥ አገር መገንባት፣ ትውልድ ማነጽ አለና ነው፡፡ ሃቁ፤ ግጥም በጸጋዬ ብቻ…
Rate this item
(1 Vote)
በአንድ ትንሽ ከተማ ውስጥ የሚኖርና ስኬታማ ለመሆን ከፍተኛ ጉጉት የነበረው ወጣት ሰፊውን የመረጃ ዓለም በመመርመር እውቀቱን ለማሳደግ ይጥር ነበር፡፡ ቀኑን ሙሉ በርካታ ማህበራዊ ድረ-ገጾችንና የተለያዩ የመረጃ ምንጮችን ሲዳሰስ ነው የሚውለው፡፡ ይሁን እንጂ ስለሚጠቀምባቸው የመረጃ ምንጮች ታዋቂነትና ተዓማኒነት፣ ስለ መረጃዎቹ ጥራት፣…
Saturday, 09 November 2024 12:52

የወቅቱ ጥቅስ

Written by
Rate this item
(2 votes)
“እንኳንስ ነጠላ አግኝታ፣ ድሮም ዘዋሪ እግር ነው ያላት፡፡” - አገርኛ
Rate this item
(0 votes)
“ቧልትን ከፈገግታ፣ሣቅን ከፌዝ ጋራ፣ ባ’ንድ ላይ ቀይጠን፣አቅልመን በጥብጠን፣በሐዘን ባሕር ላይ፣ ብናንቆረቁርም፣ባሕሩ ሰፊ ነው፣ መልኩን አይቀይርም፡፡”ስንኝ በመሠረቱ ስሜት ቀስቃሽ፣ ኩነት አንጋሽ ነው፡፡ ስንኝ ለዘፈን፣ ለፉክራ፣ ለእንጉርጉሮ፣ ለልቅሶ፣ ለልመና፣ ለፍቅር መግለጫ፣ ለሽሙጥ እንዲሁም ለሌሎች ስሜት ነክ ሁኔታዎች ማስተናገጃ እየሆነ ያገለግላል፡፡ በዚህች መጣጥፍ…
Rate this item
(0 votes)
“አስቀያሚዋ ውብ ደራሲ”ከእንቅልፌ የቀሰቀሰኝን አይ መሬት ያለ ሰው የሚል ዜማ ስሰማ ነቢይ መኮንንን (ነፍስ ይማር!) በሰፊው፣ በጨረፍታ ደግሞ በዚህ ወር (November 22፣ 1819) ወደዚች ምድር የመጣችውን እንግሊዛዊት የልቦለድ ደራሲ አስታወሰኝ፡፡ ስለዚች እንስት የብዕር ሰው የነካኝን ትውስታ በጨረፍታ ላካፍላችሁ ወደድኩ፡፡ (በጨረፍታ…
Saturday, 26 October 2024 20:18

የባንኮቻችን ዝመና …

Written by
Rate this item
(3 votes)
ባለታሪካችን በድሉ ይባላል፡፡ በድሉ ገጠመኙን እንዲህ ይነግረናል፡፡[ከዕለታት ባንዱ ቀን ብዬ አጋጣሚዬን አልጀመርም፡፡ ምክንያቱም በተደጋጋሚ የሚገጥመኝ እክል ነውና፡፡ ATM ስለተባለው አገልግሎት ሰርክ እንደተማረርኩ ነው፡፡ cardless የተሰኘው ብርቅዬ አገልግሎትማ ለአብዛኛዎቹ የግል ባንኮች ቅንጦት ስለኾነ አላነሣውም፡፡ የኤቲኤም (ATM) አገልግሎት በተለይ ያለንን የመሠረተ ልማት…
Page 9 of 283