ህብረተሰብ
ፓይታጎረስ ‹‹ማዕከላዊው እሳት›› በሚል የሚጠቅሰው ፀሐይን ባይሆንም፤የፕላኔቶችን እንቅስቃሴ የሚያመለክት ዝርዝር ስርዓት የፈጠረ የመጀመሪያው ፈላስፋ ነበር፡፡ እንደፓይታጎረስ እምነት፤ ጠቅላላ ‹‹ዩኒቨርሱ›› የቁጥር ውጤት ነው፡፡ ቁጥሮች፤ ከሚወክሏቸውወይም ከሚዛመዷቸው ቁሳዊ ነገሮች የላቀና የበለጠ ማዕረግ ያላቸው ናቸው፡፡ ዛሬ የማጫውታችሁ ተረት መሰል የፍልስፍና ወግ ነው፡፡ ገፀ…
Read 4519 times
Published in
ህብረተሰብ
ነገሩ እንዲህ ነው፡፡ እኔና ባለቤቴ የገጣሚ ተፈሪ ዓለሙን የግጥም መጽሀፍና የግጥም ሲዲ ለመመረቅ በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ ተገኝተናል፤ ከሌሎች በርካታ እንግዶች ጋር፡፡ ወደ ቀኜ ዞር ስል የማስታወቂያ ባለሙያውን ተስፋዬ ማሞን አየሁትና በአንገት ዝቅታ ሰላም አልኩት፡፡ እሱ ከወንበሩ ብድግ ብሎ በወንበሮቻችን መካከል…
Read 2316 times
Published in
ህብረተሰብ
Monday, 24 August 2015 09:51
አንጎለላ፡- ተዘክሮ ልደት ምኒሊክ ወ ጣይቱ…!
Written by ጥላሁን አበበ (ወለላው) tilahun.ab23@gmail.com
‹‹የመድሃኒት ጥቂት ይበቃል እያለችየምኒሊክ እናት አንድ ወልዳ መከነች››(ሰርጉ ሃብለስላሴ)‹‹የሸዋው ንጉስ ሣህለ ሥላሴ ‹ምኒሊክ› በሚባል ስም ሊነግሱ ሲሉ አንድ መነኩሴ ‹በዚህ ስም አትንገስ፣ መጥፎ አጋጣሚ ያመጣብሃል፡፡ ይህ ስም የሚስማማው ከመጀመሪያ ልጅህ ከኃይለ መለኮት ለሚወለደው ነው። ይህም ስም የሚወጣለት የልጅ ልጅህ ኢትዮጵያን…
Read 2804 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፉት አስር አመታት የተለያዩ ራስን የማበልጸግና የአመራር ስልጠናዎችን ለመካከለኛና ከፍተኛ አመራሮች በመስጠት የሚታወቀው SAK የስልጠና ማዕከል፤በዘንድሮ ክረምት 80 ለሚሆኑ ህጻናትና ወጣቶች እራስን የማበልጸግ (Personal Development) ሥልጠና መስጠቱን አስታወቀ፡፡ ስልጠናው በዋናነት ህጻናትና ወጣቶች ከትምህርት እውቀታቸው በተጨማሪ በባህሪያቸው ታንጸው በራሳቸው የሚተማመኑ፣አላማ መር…
Read 3825 times
Published in
ህብረተሰብ
ችግርንም ጫማንም እንጠርጋለን” ፕሮጀክት ይጀመራልባለፈው ረቡዕ ከሰዓት በኋላ የኢትዮጵያ ኮሜዲያን ማህበር አባላት ግማሽ ያህሉ ኮተቤ በሚገኘው “ሙዳይ በጎ አድራጎ ማህበር” ግቢ ውስጥ ነበሩ፡፡ ኮሜዲያኑ የተሰናዱበት ምንም ዝግጅት አልነበራቸውም፡፡ ከነሐሴ 11-17 ቀን 2007 ዓ.ም የቡሄንና የአሸንዳን በዓል ምክንያት በማድረግ በበጎ አድራጎቱ…
Read 3477 times
Published in
ህብረተሰብ
የመጨረሻዎቹ 45 እጩዎች ይፋ ተደርገዋል ለሀገርና ለህዝብ አርአያነት ያለው ታላቅ ተግባር ያከናወኑ በጎ ሰዎች ዕውቅና የሚያገኙበት የ2007 ዓ.ም 3ኛው “የዓመቱ የበጎ ሰው ሽልማት; ስነስርዓት በመጪው ነሐሴ 30 በካፒታል ሆቴል እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ የበጎ ሰው ሽልማት ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት እንደገለፀው፤…
Read 4608 times
Published in
ህብረተሰብ