ህብረተሰብ

Rate this item
(17 votes)
“ትዝ ይለኛል… ዕለቱ ማክሰኞ ነበር፡፡ ማለዳ ላይ የኢትዮጵያ ሬድዮ፤ ኢህአዴግ አገሪቱን መቆጣጠሩንና የመንግስት ለውጥ መደረጉን መናገሩ አካባቢያችን የፍርሃት ድባብ አጥልቶበታል፡፡ ት/ቤታችንም ከተዘጋ ቀናት ተቆጥረዋል፡፡ በዚህ ምክንያትም ቤተሰቦቼ ከቤት እንድወጣ አይፈቅዱልኝም ነበር፡፡ ቤት መቀመጥ በጣም ቢሰለቸኝም አማራጭ አልነበረኝም፡፡ ከቤታችን በራፍ ላይ…
Saturday, 24 May 2014 14:39

የጉዞ ማስታወሻ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ገፅ ለገፅ! [Interface Meeting]ተፋጠጥ፣ ተገላለጥ፣ ተሞራረድ፣ ችግር ፍታ!የዛሬው የጉዞ ማስታወሻዬን ለየት የሚያደርገው ኃላፊነት በመውሰድና በተጠያቂነት ላይ ባተኮሩ ሁለት ስብሰባዎች ላይ መሳተፌ ነው - አንዱ ብሾፍቱ/ ደብረዘይት ነው፡፡ ሁለተኛው ድሬዳዋ ነው፡፡ ሁኔታው እጅግ እንዲያስደምመኝ ያደረገው፤ 1ኛ/ ህዝብ አንዳችም ወደኋላ ሳይል ብሶቱን፣…
Saturday, 24 May 2014 14:37

ራስ - በራስ - ለራስ

Written by
Rate this item
(0 votes)
አገራችሁን የአፍሪካ ቀንድ ሳይሆን የአፍሪካ ጭንቅላት ማድረግ እየቻላችሁ አላደረጋችሁም”እውነት እውነት እላችኋለሁ… በምድር ላይ እንዲህ ያለ ቦታ አለ ብሎ ሰው ቢነግረኝ፣ ከቶውንም አላምንም ነበር፡፡ አልጠብቅማ! አልገምትማ! ምክንያቱም እንዲህ አድርጎ መስራት የሚችል ፈጣሪ ብቻ መሆኑን ስለማምን ነው፡፡ አንድርው መንደር ትባላለች፡፡ በካናዳ፣ በኞቫ…
Rate this item
(9 votes)
አሁንም የህዳሴው ግድብ ግንባታ እንዲቆም መወትወቷን ገፍታበታለችግንባታው ከተጀመረ ሦስተኛ ዓመቱን የያዘውን የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ አሁንም ድረስ የግብፅ አቋም አልተለወጠም፡፡ የህዳሴው ግድብ ግንባታ ፈጣን ግስጋሴ እያሳየ ያለውን ያህል፣ ግብፅም ግንባታው እንዲቋረጥ የከፈተችውን ዘመቻ በየአቅጣጫው አጠናክራ ገፍታበታለች፡፡ ግብፅ ከግድቡ መገንባት…
Rate this item
(7 votes)
በንጉሥ ሚካኤል በኩል የወሎ ጦር በፊታውራሪ ሥራው ብዙ ገብሬ (የዐድዋ ዐርበኛ የነበሩ) የተመራ ሲሆን በንጉሥ ተፊሪ ረገድ ጦሩ፣ በፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስ እዝ ሥር ነበር። ጦርነቱ ሊጀመር ሲል በወሎ በኩል ግጥም ተገጠመ፤ “እኔስ ፈራ ሆዴ እኔስ ፈራ ሆዴ፣ የተፈሪን ሽጉጥ የኢያሱን ጎራዴ…
Saturday, 17 May 2014 15:05

ሰብአዊነት-ሥራ-ፖለቲካ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“ለደርግ ሆስፒታል፡ ወታደር ከበደ ጉነቲ ጉይሳ፤ ዕድሜ 40፣ ትውልድ ወለጋ - ጊምቢ፣ የተጎዳው ከወገብ በታች ብዙ ቦታ ላይ፣ በመትረየስ ጥይቶች…” ከጥቂት ወራት በፊት፣ አንድ የውጭ ቴሌቪዥን ቻ ናል በ ጣም አ ስገራሚ ዶ ክሜንታሪ አሳየን። አንዲት እንስት አንበሳ፣ ግልገል ሚዳቋ…