ህብረተሰብ
ባሳለፍነው ሳምንት በአንድ ስብሰባ ለመካፈል ወደ ናይሮቢ መሄደ ነበረብኝ፡፡ ቦሌ ከሚገኘውና የሀገር ኩራታችን ከሆነው አየር መንገድ የደረስኩት፣ ከበረራ ሰዓቴ አንድ ሰዓት ከሰላሳ ቀደም ብዬ ቢሆንም አየር ማረፊያው ገና ከማለዳው በሰዎች ግርግር ሞቅ ደመቅ ብሎ ነበር፡፡ ጉዳዮቼን ጨራርሼ ኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳዮች…
Read 1975 times
Published in
ህብረተሰብ
ንባቡ እናልፋለን፡፡ ንባቡ ላይ የሚቸገር ተማሪ ሲኖር ተመልሶ ወደ ቁጥር ይከለሳል። አንዲት ፊደል ያለ አግባብ ከላላች ወይም ከጠበቀች መምሬ ቄሱ፤ “ተመለስ!” ብለው በቁጣ ያዝዛሉ፡፡ ተማሪው ተመልሶ አስተካክሎ ያነብበዋል፡፡ እንዲህ እየተባለ ተማሪው ሲገራና ሲሞረድ ከርሞ፣ አስተማማኝ ብቃት ሲያሳይ፣ ወደ ዳዊት ትምህርት…
Read 2123 times
Published in
ህብረተሰብ
ትግራይ ውስጥ በአክሱም አውራጃ ናአዲር በሚባል ወረዳ በ1950 ዓ.ም ነው የተወለዱት። የገበሬ ቤተሰብ ልጅ ቢሆኑም አባታቸው ንግድ ሥራም ይሞክሩ ነበር፡፡ የ10 ዓመት ልጅ እያሉ ከትግራይ ወደ አዲስ ዓለም መጡ፡፡ በመቀጠል ወደ ጅማ አቀኑ፡፡ ሦስተኛው ማረፊያቸው አዲስ አበባ ሆነ፡፡ በልጅነታቸው ከሥራ…
Read 4127 times
Published in
ህብረተሰብ
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በከተማችን ቁጥራቸው እየበረከተ የመጡት ቀያይ ሲኖትራክ ከባድ መኪናዎች በመንገደኞች ላይ አሰቃቂ አደጋ እያደረሱ ሲሆን ነዋሪዎችም “ቀይ ሽብር” የሚል ቅጽል ስም እንደሰጧቸው ይናገራሉ፡፡ ኮልፌ አካባቢ በ350 ብር ቤት ተከራይታ የምትኖረው የ31 ዓመቷ ማህሌት አሸናፊ፤ በወሲብ ንግድ ነበር የምትተዳደረው፡፡…
Read 4294 times
Published in
ህብረተሰብ
የቻይና አምባሳደር ሞባይላቸውን ስለመሰረቃቸው ምን ይላሉ ? በጥምቀት በዓል በስርቆት ላይ ከተሰማሩት መካከል 26ቱ ተይዘዋል የጽዳት ችግር እንዳለ አምነዋል፣ “ከተማዋን ጽዱ ለማድረግ እየሰራን ነው”በየአዝማሪው ቤት በህፃናት ማስታወቂያ የሚያሰሩ ቢራ ፋብሪካዎችን ወቅሰዋል አቶ ጌትነት አማረ ይባላሉ፡፡ የጐንደር ከተማ ከንቲባ ናቸው፡፡ ባለፈው…
Read 3334 times
Published in
ህብረተሰብ
ከሰው ቤት ተገኝቶ ምንድነው ቅልውጡ፣ ግብፆች ለሀበሻ ደግሰው ላይሰጡ፡፡ ይህ ቅኔ የተነገረው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በግብጽ ቤተክርስቲያን ሥር በምትመራበትና፣ ዻዻሳት ከግብጽ ታስመጣ በነበረበት ዘመን ነው፡፡ኢትዮጵያውያን ከራሳቸው የሃይማኖት አባት እንይሾሙ የተጣለባቸው ገደብ ትክክል አይደለም፣ በሚል ውሣኔው ይሻርና ይታረም ዘንድ ጥያቄ ላነሱ…
Read 2192 times
Published in
ህብረተሰብ