ህብረተሰብ

Rate this item
(2 votes)
የመታሰቢያ እና በጐ አድራጐት ድርጅቶች የ85 ዓመታት ጉዞ ከመላው ዓለም በፊዚክስና ኬሚስትሪ፣ በሕክምናና በሥነ ፅሁፍ እንዲሁም በሰላም ዙርያ የላቀ አስተዋፅኦ ያደረጉ ሰዎች ተመርጠው የሚሸለሙበት የኖቤል በጐ አድራጐት ድርጅት በተመሰረተ በ10ኛ ዓመቱ በኢትዮጵያም ተቀራራቢ ዓላማ ያለው “መታሰቢያ ድርጅት” ተቋቁሟል፡፡ አፄ ምኒልክ…
Rate this item
(2 votes)
ከሰባት መቶ ዓመታት በፊት “ዲግኔ፣ ቅምብርሼ ዞጋ” እና “ብሉላ” የሚባሉ የአካባቢው ባላባቶች አምላካቸውን ማስደሰት ፈለጉና ወተትና ስጋ ይገብሩለት ጀመር፡፡ ወተቱ የጊደር፣ ሥጋውም የበኩር (የመጀመሪያ) ልጅ እንዲሆን ወሰኑ፡፡ ተግባራዊም አደረጉት፡፡ የሚመለከው ዘንዶም “ጣጋ” ከሚባል ወንዝ እየመጣ ግብሩን በመቀበል የአካባቢውን ሕዝብ አንቀጥቅጦ…
Rate this item
(1 Vote)
“መብራት የሚቋረጠው በሀይል እጥረት አይደለም” ኤፕኮ በፕላስቲክ ፋብሪካ ውስጥ ለ11 ዓመታት እየሰሩ የሚገኙት አቶ ከበደ ይስማው፤ የኤሌክትሪክ ሀይል መቆራረጥ የፋብሪካውን ሥራ እያወከ መሆኑን ይናገራሉ፡፡ በወር ውስጥ መብራት የማይጠፋበትን ቀን ማስታወስ ይቀላል ያሉት አቶ ከበደ፤ በቅርጽ ሥራ ላይ እያሉ መብራት ሲቋረጥ…
Rate this item
(2 votes)
የሀገሪቱ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ስር ነቀል በሆነ መንገድ የተቀየረው ተግባር ተኮር በጥራትና ጠንካራ ምዘና ላይ የተመሰረተ ትምህርት በጥናትና ምርምር እንዲሁም ፈጠራ ላይ የተረባረበ ስልጠና በመጠናከሩ ነው” ቦጋለ ንጋቱ (Bogale@gmailcom) ለአንድ ሀገር ዕድገት መሠረታዊ ከሚባሉት ጉዳዮች አንዱ ትምህርት መሆኑ የተረጋገጠ ጉዳይ…
Rate this item
(3 votes)
በተግባር የተሳካለት የአሁኑ መንግስት ቢሆንም የቀድሞዎቹ መንግስታትም ሃሳቡና ፍላጐቱ እንደነበረባቸው የሚያመለክቱ መረጃዎች አሉ፡፡ ስለዚህም ኢህአዴግ “በሁሉም ዘርፍ የለውጡ ጀማሪና ፈፃሚ እኔ ነኝ” የሚል አመለካከቱን ቢያስተካክል ለራሱም ይበጃዋል - ሃሳቡን የሚደግፉ ወገኖችን የበለጠ ለማበራከት፡ ረቡዕ መጋቢት 18 ቀን 2005 ዓ.ም ምሽት፣…
Rate this item
(2 votes)
“በአሁኑ ዘመን ልጅን በቁንጥጫ ማስተማር አይመከርም!” ልጆችን ለማስተማር የሰለጠነው መንገድ የትኛው ነው? የሃርቫርድ ዩኒቨርስቲ የስነ ትምህርት (Education) መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ሃዋርድ ጋርድነር፤ መረጃን ለሌላው ወገን እንዴት ውጤታማ በሆነ መንገድ ማስተላለፍ ይቻላል በሚለው ንድፈ ሃሳብ ዙርያ የሰሩትን ጥናት ውጤት ይዘው ብቅ…