ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
ዜጎች አገራችሁ አይደለም፣ ልቀቁና ውጡ መባላቸው አሳፋሪ ነው! (የ“አንድነት” ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ) ነዋሪዎች ሲፈናቀሉ በህይወት የመኖር ህልውናቸውም አደጋ ላይ ይወድቃል ( ኢትዮጵያዊ ምሁር) የኢትዮጵያ ህገ መንግሥት ካስቀመጣቸው የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎች መካከል፤የዜጐች ከቦታ ቦታ የመዘዋወር ነፃነት አንዱ ሲሆን በህገ መንግሥቱ አንቀፅ…
Rate this item
(2 votes)
ዘመንና ሁኔታዎች ቢቀያየሩም ታሪክን እንደፈለጉ መለዋወጥ አይቻልም፡፡ በእርግጥ ታሪክን የምናይበት የፖለቲካ መነፅር ነገሮችን ለዋውጦና አቀያይሮ (አንሸዋሮ) ሊያሳየን ይችል ይሆናል፡፡ በዚህ ፅሁፍ ማንሳት የፈለግሁት ከ25 ዓመታት በፊት በነበረችው ኢትዮጵያና በዚያ መዘዝ ዛሬ የታሪክ ከዳተኞች በሚፈፅሙት ደባ ዙሪያ ነው፡፡ የዛሬ 25 አመት፣…
Rate this item
(6 votes)
በዓለም ዙሪያ አንድ ቢልዮን ያህል ተጠቃሚዎችን አፍርቷል፡፡ በተጠቃሚዎቹ ብዛት ከማኅበራዊ ድር ዐምባዎች ቀዳሚውን ስፍራ ይዟል፡፡ በቢልዮን ከሚቆጠሩት የፌስቡክ ተስተናጋጆች መካከል ከግማሽ ሚልዮን በላይ (867,000) የሚኾኑት ከኢትዮጵያ የተመዘገቡ ናቸው፡፡ ይህ አኀዝ ከአጠቃላይ የአገሪቱ ሕዝብ ብዛት 0.99 በመቶውን ብቻ እንደሚይዝ በየጊዜው መጠናዊ…
Rate this item
(1 Vote)
ከሶማሊያና ከኤርትራ ስደተኞች ጋር ተፎካክሮ ቤት መከራየት ከባድ ነው “የግርማ በዳዳ አስጨናቂ ጥያቄ” በሚል ርእስ አልአዛር የተባሉ ፀሐፊ፣ በጥር 11 ቀን 2005 የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ያቀረቡት ጽሑፍ አትኩሮቴን ቆንጥጦ አነበብኩት፡፡ በየአመቱ በመቶ ሺ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች በአራቱም አቅጣጫ እየተሰደዱ፣ ቁጥር…
Rate this item
(5 votes)
የአክሲዮን ማህበር፣ ከስልጡን የብልፅግና መንገዶች መካከል አንዱ ቢሆንም በርካታ ችግሮችም ይታዩበታል፡፡ ለአርያነት የሚበቁ የአክሲዮን (ኩባንያዎች) የመኖራቸውን ያህል በውዝግብ የታመሱ የአክሲዮን ማህበራት፣ በምስረታ ላይ አመታትን እያስቆጠሩ ባለ አክሲዮኖችን ተስፋ የሚያስቆርጡ ማህበራት፣ ለብክነትና ለስርቆት የተጋለጡ፣ ለትንሽ ጊዜ ግርግር ፈጥረው እልም የሚሉ የአክሲዮን…
Rate this item
(18 votes)
*የወንድ ልጅ ብልት ቆርጠው “ተጫወችበት” ይላሉ--- *ቦንብ ታጥቀሽ ራስሽን አፈንጂ ተብዬ ነበር ---- *አፍሪካውያንን በኤሌክትሪክ ማቃጠል የተሰጠኝ የሥራ ኃላፊነት ነበር--- *ውሃ ስንጠይቅ ሽንታቸውን ነበር የሚሰጡን …እላያችን ላይ ይሸናሉ … ከአማርኛ ይልቅ አረብኛ መናገር ይቀናታል፡፡ የምትናገረው በቁጭት፣ በእልህና በፍርሃት ስሜት ነው፡፡…