ንግድና ኢኮኖሚ
ሮክስቶን በ1ቢ.ብር የመኖርያ አፓርትመንቶች እየገነባ ነው የጀርመኑ ሪልእስቴት ሮክስቶን ኢትዮጵያ፤ ታዋቂዋን ተዋናይት፣ የሚዲያ ባለሞያና ግንባር ቀደም የአረንጓዴ ልማት ተሟጋች አርቲስት አምለሰት ሙጬን፣ የከፍታ አፓርትመንቶች ብራንድ አምባሳደር አድርጎ መሾሙን ሰሞኑን አስታውቋል፡፡ የዛሬ አራት ዓመት ገደማ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በሪልእስቴት ኢንቨስትመንት ላይ…
Read 276 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 13 January 2024 00:00
ዘመን ባንክ በኢትዮጵያ ሴኪዩሪቲ ኤክስቼንጅ የ47.5 ሚ. ብር ድርሻ መያዙን ገለጸ
Written by Administrator
ESX ወደ ሥራ ለመግባት ተጨማሪ 625 ሚ ብር ያስፈልገዋል ዘመን ባንክ 47.5 ሚሊዮን ብር በኢትዮጵያን ሴክዊሪቲ ኤክስቼንጅ ላይ ኢንቨስት ማድረጉን ያስታወቀ ሲሆን፤ የኢትዮጵያን ሴክዊሪት ኤክስቼንጅ (ኢኤስኤክስ) በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ ለመግባት 625 ሚሊዮን ብር ተጨማሪ ኢንቨስትመንት ያስፈልገዋል ተብሏል።በሳምንቱ አጋማሽ…
Read 255 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“በጊዜ ግቡ” በሚል መሪ ቃል ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርታማዎችን እየገነባ ለቤት ፈላጊዎች የሚያስረክበው ጀምበሮ ሪል እስቴት፤ ከኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማህበር ጋር በመተባበር ለዲስፖራ ማህበረሰብ አባላት ዘመናዊ የመኖሪያ ቤቶችን በልዩ ቅናሽ ሊሰጥ መሆኑን አስታውቋል። ድርጅቱ ከትላንት በስቲያ ጥር 2 በስካይላይት ሆቴል የቤት ሽያጩን…
Read 334 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 30 December 2023 20:38
ዳሽን ባንክና የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲስ የክፍያ አማራጭ አስተዋወቁ
Written by Administrator
ዳሽን ባንክና የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ደንበኞች የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቅመው ክፍያውን ቆይተው የሚከፍሉበትን ‘ጉዞዎ ይቀድማል ክፍያው ይደርሳል’ የተሰኘ አዲስ የክፍያ አማራጭ አገልግሎት ከትላንት በስቲያ ሐሙስ በጋራ አስተዋውቀዋል፡፡ የዳሽን ባንክ ዲጂታል ባንኪንግ ዋና መኮንን አቶ ዮሐንስ መኮንን እንደገለጹት፤ ‘ጉዞዎ ይቀድማል ክፍያው…
Read 308 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በሃዋሳ ከተማ በምሥራቅ ክፍለ ከተማ በ280 ሚሊዮን ብር ወጪ በ700 ካ.ሜ ቦታ ላይ የተገነባው ባለ 3 ኮከቡ ፌኔት ሆቴል፣ ታህሳስ 13 ቀን 2016 ዓ.ም የክልሉ የሥራ ሃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ የዕለቱ የክብር እንግዳ የሲዳማ ክልል…
Read 426 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ፤ በሃዋሳ ፒያሳ በ500 ሚሊዮን ብር ያስገነባውን ባለ 12 እና ባለ 15 ወለል መንትያ ህንፃ ባለፈው ቅዳሜ ነሐሴ 13 ቀን 2016 ዓ.ም የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በተገኙት አስመርቋል፡፡የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ አዲሱን ህንፃ ከጎበኙ…
Read 386 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ