ንግድና ኢኮኖሚ
- ጠቅላላ ካፒታሉን ወደ 4 ቢሊዮን ብር ለማሳደግ ወሰነ - ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች 500 ሺህ ብር ሰጠ አቢሲኒያ ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ ያልተጣራ 487.23 ሚ. ብር ያስመዘገበ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው 2007 ዓ.ም ጋር ሲነፃፀር የ113.27 ሚ. ብር ወይም…
Read 1454 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከታክስ በፊት ከ428 ሚሊዮን ብር በላይ አተረፈ ሕብረት ባንክ ያለፈው ዓመት 2008 (ጁን 30 2016) የተጠናቀቀው በጀት ዓመት በአገሪቱ ላሉ ባንኮች ፈታኝ ሆኖ ቢያልፍም፣ ባንኩ ባደረገው ያላሰለሰ ጥረት አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ 13.63 ቢሊዮን ብር በማድረስ ከግል ባንኮች 4ኛ ደረጃ ሊይዝ…
Read 1925 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄድ የአለም ፖስታ ህብረት ልዩ ጉባኤ እንድታዘጋጅ የተመረጠች ሲሆን ከ1 ሣምንት በላይ በሚዘልቀው ጉባኤ ከ3 ሺህ በላይ እንግዶች ከዓለም ዙሪያ እንደሚሳተፉ ታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ግደይ ገ/ዮሐንስ ከትላንት በስቲያ ለጋዜጠኞች በሰጡት…
Read 1460 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የተመሠረተበትን 20ኛ ዓመት እያከበረ ያለው አቢሲኒያ ባንክ፣ ረዥም ጊዜ አብረውት ለተጓዙ ቀደምት ደንበኞቹ ክብርና ላቅ ያለ አገልግሎት ለመስጠት ‹‹ሐበሻ›› የተሰኘ ልዩ ቅርንጫፍ ከፈተ፡፡ ተመሳሳይ አገልግሎት የሚሰጡ ሌሎች ሁለት ቅርንጫፎችንም ለመክፈት በዝግጅት ላይ መሆኑን ጠቁሟል፡፡የዛሬ ሳምንት በቦሌ መንገድ ከሜጋ ሕንፃ ፊት…
Read 1595 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ በአዲስ አበባ ከተማ ልደታ ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት ያስገነባውን ባለ 10 ፎቅ “ባልቻ አባነፍሶ” ዘመናዊ ህንፃ ዛሬ ያስመርቃል። ግንባታው 257 ሚ. ብር መፍጀቱን የጠቀሱት የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ የብራንዲንግ፣ ፕሮሞሽንና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ አቶ መቻል በዳዳ፤ “ባልቻ አባነፍሶ”…
Read 1744 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
20ኛ ዓመቱን ለማክበር በዝግጅት ላይ የሚገኘው ወጋገን ባንክ፣ባለፈው ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ ከታክስ በፊት 478.5 ሚሊዮን ብር ማትረፉን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ከትናንት በስቲያ ባካሄደው 23ኛ መደበኛና 12 ድንገተኛ ዓመታዊ የባለአክሲዮኖች ጉባዔ የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አርአያ ገ/እግዚአብሔር ባቀረቡት ሪፖርት፣ አምና (2015/16) ባደረገው እንቅስቃሴ…
Read 1429 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ