ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(3 votes)
 - ጠቅላላ ካፒታሉን ወደ 4 ቢሊዮን ብር ለማሳደግ ወሰነ - ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች 500 ሺህ ብር ሰጠ አቢሲኒያ ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ ያልተጣራ 487.23 ሚ. ብር ያስመዘገበ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው 2007 ዓ.ም ጋር ሲነፃፀር የ113.27 ሚ. ብር ወይም…
Rate this item
(1 Vote)
ከታክስ በፊት ከ428 ሚሊዮን ብር በላይ አተረፈ ሕብረት ባንክ ያለፈው ዓመት 2008 (ጁን 30 2016) የተጠናቀቀው በጀት ዓመት በአገሪቱ ላሉ ባንኮች ፈታኝ ሆኖ ቢያልፍም፣ ባንኩ ባደረገው ያላሰለሰ ጥረት አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ 13.63 ቢሊዮን ብር በማድረስ ከግል ባንኮች 4ኛ ደረጃ ሊይዝ…
Rate this item
(2 votes)
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄድ የአለም ፖስታ ህብረት ልዩ ጉባኤ እንድታዘጋጅ የተመረጠች ሲሆን ከ1 ሣምንት በላይ በሚዘልቀው ጉባኤ ከ3 ሺህ በላይ እንግዶች ከዓለም ዙሪያ እንደሚሳተፉ ታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ግደይ ገ/ዮሐንስ ከትላንት በስቲያ ለጋዜጠኞች በሰጡት…
Rate this item
(2 votes)
የተመሠረተበትን 20ኛ ዓመት እያከበረ ያለው አቢሲኒያ ባንክ፣ ረዥም ጊዜ አብረውት ለተጓዙ ቀደምት ደንበኞቹ ክብርና ላቅ ያለ አገልግሎት ለመስጠት ‹‹ሐበሻ›› የተሰኘ ልዩ ቅርንጫፍ ከፈተ፡፡ ተመሳሳይ አገልግሎት የሚሰጡ ሌሎች ሁለት ቅርንጫፎችንም ለመክፈት በዝግጅት ላይ መሆኑን ጠቁሟል፡፡የዛሬ ሳምንት በቦሌ መንገድ ከሜጋ ሕንፃ ፊት…
Rate this item
(3 votes)
አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ በአዲስ አበባ ከተማ ልደታ ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት ያስገነባውን ባለ 10 ፎቅ “ባልቻ አባነፍሶ” ዘመናዊ ህንፃ ዛሬ ያስመርቃል። ግንባታው 257 ሚ. ብር መፍጀቱን የጠቀሱት የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ የብራንዲንግ፣ ፕሮሞሽንና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ አቶ መቻል በዳዳ፤ “ባልቻ አባነፍሶ”…
Rate this item
(1 Vote)
20ኛ ዓመቱን ለማክበር በዝግጅት ላይ የሚገኘው ወጋገን ባንክ፣ባለፈው ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ ከታክስ በፊት 478.5 ሚሊዮን ብር ማትረፉን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ከትናንት በስቲያ ባካሄደው 23ኛ መደበኛና 12 ድንገተኛ ዓመታዊ የባለአክሲዮኖች ጉባዔ የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አርአያ ገ/እግዚአብሔር ባቀረቡት ሪፖርት፣ አምና (2015/16) ባደረገው እንቅስቃሴ…