ንግድና ኢኮኖሚ
መልአከ መንክራት ግርማ ወንድሙ (መምህር ግርማ) በውጭ አገር የሚኖሩ 200 ያህል የወንጌል ተማሪዎችን አስተባብረው በላኩት 20 ሺ ዶላር እህልና አስፈላጊ ቁሳቁስ ገዝተው ለሙዳይ በጎ አድራጎት ማኅበርና የወደቁትን አንሱ ነዳያን ማኅበር ድጋፍ ሰጡ፡፡ ሰሞኑን በየማኅበራቱ ጽ/ቤቶች በተደረገው የርክክብ ሥነ ስርዓት መምህር…
Read 3288 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የኢትዮጵያ ደረጃ አንድ ሥራ ተቋራጮች ማኅበር “ኮንስትራክሽን ለኢትዮጵያ ሕዳሴ ኤግዚቢሽን” በሚል ርዕስ ያዘጋጀው 4ኛው የኮንስትራክሽን አውደ ርዕይ ባለፈው ረቡዕ በኤግዚቢሽን ማዕከል ተከፈተ፡፡ 140 ያህል የአገር ውስጥና የውጭ ኮንትራክተሮች የተሳተፉበትን 4ኛውን የኮንስትራክሽን ኤግዚቢሽን መርቀው የከፈቱት የኮንስትራክሽን ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አምባቸው መኮንን…
Read 1259 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የሰሜን ጐንደር ዞን አሣ አስጋሪዎችና ነጋዴዎች ወደ ሱዳን የደረቀ የአሣ ቋንጣ እየላኩ ሲሆን በዘንድሮ አመት በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ከ12 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘታቸው ታውቋል፡፡ አሣ አስጋሪዎቹና ነጋዴዎቹ ከጣና ሃይቅ የሚያሰግሩት እርጥብ አሣ በአካባቢው ባለው የገበያ ችግር ውሎ ሲያድር…
Read 2136 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የጎዳና ሕይወት አሰቃቂ ነው፡፡ የክረምት ዝናብና ብርድ፣ የበጋው ሙቀትና ንዳድ ይወርድባቸዋል። የሚበሉት ምግብ የላቸውም፡፡ ለምነው ባገኙት ሳንቲም ፍርፋሪ ይገዛሉ፡፡ ረሃብና ብርዱን ለማስታገስ የተለያዩ ሱሶች ይጀምራሉ፡፡ ጫት፣ ሲጋራ፣ ቤንዚንና ማስቲሽ መሳብ፣ መጠጥ፣ በለጋ ዕድሜያቸው መደፈር፣ የሴተኛ አዳሪነት ሕይወት፣ ሐሺሽ፣ … የጐዳና…
Read 2524 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የ85 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ከፈረንሳይ ልማት ድርጅት ተገኝቷል የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ ለሚያስገነባው የፈጣን አውቶቡስ መንገድ ምህንድስና ጥናቶች፣ ለመጀመሪያ ዲዛይንና ለዝርዝር ዲዛይኖች ስራ ከጥምር ድርጅቶች ጋር የ64.6 ሚ. ብር የኮንትራት ስምምነት ተፈራረመ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢ/ር ፈቃደ ኃይሌ…
Read 1470 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ድሮ ድሮ የታክሲ ሹፌር፣ አስተማሪና ፖሊስ መሆን ትልቅ ስኬት ነበር ምክንያቱም አሪፍ ደሞዝ ይከፈላቸዋል ተብሎ ይታሰባል፤ዛሬ ግን በተቃራኒው ታክሲ ማሽከርከርም ሆነ አስተማሪነት ምነው ካልጠፋ ስራ? የሚባሉ ሆነዋል” ሲል የተናገረው ከቦሌ ድልድይ ካዛንቺስ የሚሰራ አንድ የታክሲ ሹፌር ነው፡፡ በአሁኑ ጊዜ የታክሲ…
Read 2302 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ