ንግድና ኢኮኖሚ
ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል አላቸው ለ2,500 ዜጎች የሥራ ዕድል ፈጥረዋል የአሐዱ ፒኤልሲ ዋና ሥራ አስኪያጅና ባለቤት አቶ ሰለሞን ወንድሜነህ ከዩኒቨርሲቲ የተመረቁት በደርግ ጊዜ ነበር። ያኔ ሥራ የሚመድበው መንግሥት ነበር፡፡ እናም በመንግሥት እርሻ ተመድበው በአትክልትና ፍራፍሬ ኮርፖሬሽን ሥራ ጀመሩ፡፡ እዚያ…
Read 3835 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የመብራት ችግር እየባሰበት መሆኑን መናገር ለቀባሪው አረዱት ይሆናል፡፡ በቀን ከሁለት እስከ አራት ጊዜ የሚቆራረጥበት ወቅት አለ፡፡ መብራት አለ ብለው እንጀራ ለመጋገር ሲዘጋጁ እልም ይላል፡፡ ይመጣል ብለው ሲጠባበቁ በዚያው ቀልጦ የሚያድርበት ጊዜ ብዙ ነው፡፡ በአንዳንድ አካባቢ ሁለትና ሦስት…
Read 2566 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የአገሪቷን ዘይት ፍላጎት 80 በመቶ ይሸፍናል ተብሏል ረጲ ሳሙናና ዲተርጀንት አክሲዮን ማኀበር መቀመጫው ሲንጋፖር ከሆነው ዊልማር ኢንተርናሽናል ሊሚትድ ጋር በጋራ ለመሥራት በእኩል (50፣50) ድርሻ ረጲ ዊልማር ማኑፋክቸሪንግ አክሲዮን ማኅበር በ7 ቢሊዮን ብር 14 ማኑፋክቸሪንግ ፋብሪካዎች ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ። የመሠረት…
Read 3014 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኢትዮጵያ የወይን ጠጅ ጠማቂ ወይም አምራች አገር አልነበረችም፡፡ ስለዚህ ስሟ በወይን ጠማቂ አገሮች ካርታ ላይ አልሰፈረም ነበር፡፡ አሁን ግን በካስቴል የወይን ጠጅ አምራች ፋብሪካ አማካኝነት ከአምና ጀምሮ ስሟ በወይን ጠጅ አምራች አገሮች ካርታ ላይ ሰፍሯል፡፡ በወይን ጠጅ ምርቶቻቸው በፈረንሳይና በሰሜን…
Read 2559 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በኦሮሚያ ክልል በቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪ መንደር በ36 ሚሊዮን ዶላር ወይም ከ800 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ካፒታል የተገነባው አሐዱክስ ፉድ ፕሮዳክትስ አክሲዮን ማኅበር የብስኩትና የፓስታ ፋብሪካ ተመረቀ፡፡አሐዱክስ ፉድ ፕሮዳክትስ የኢትዮጵያዊ ኢንቨስተርና የእንግሊዝ ኩባንያ ንብረት ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ለ20 ዓመታት የሻይ ምርት…
Read 2362 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዘጠኝ ወር የዕቅድ አፈጻጸሙን ለመገምገም ከሚያዝያ 15-17 በባህርዳር ከተማ ባደረገው ስብሰባ የአፈጻጸም ክንውኑ አጥጋቢ እንደነበር አስታወቀ፡፡ ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተቀማጭ ሂሳብ ዕድገትን ለማሳደግ ባደረገው እንቅስቃሴ 27.5 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ ተቀማጭ ማሰባሰቡን አመልክቷል፡፡ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት…
Read 1619 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ