ንግድና ኢኮኖሚ
አዋሽ ባንክ ባለፈው በጀት ዓመት (2017/18) ባደረገው እንቅስቃሴ፣በባንኩና በግል ባንኮች ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ እጅግ አመርቂ ውጤት ማስመዝገቡን አስታወቀ፡፡ ባንኩ የዛሬ ሳምንት በሒልተን ሆቴል ባካሄደው የባለአክሲዮኖች ዓመታዊ መደበኛና 15 ድንገተኛ ጉባኤ፣ የዲሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታቦር ዋሚ ባቀረቡት ዓመታዊ ሪፖርት፣ ያለፈው…
Read 2736 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ለ6 በጐ አድራጐት ድርጅቶች አንድ ሚሊዮን ብር ለመለገስ ወሰነ ዘመን ባንክ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ በሁሉም የሥራ ዘርፎች መልካም ውጤት ማስመዝገቡን አስታወቀ፡፡ ባንኩ፣ ባለፈው ሳምንት በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ባደረገው 10ኛ መደበኛና ዘጠነኛ ድንገተኛ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ…
Read 2426 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሕብረት ኢንሹራንስ አ.ማ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት አመርቂ ውጤት ማስመዝገቡን አስታወቀ፡፡ ሕብረት ኢንሹራንስ ባለፈው ማክሰኞ በሸራተን አዲስ ሆቴል ባካሄደው 24ኛ የባለአክሲዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ፣ የዲሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢው አቶ ግርማ ዋቄ ባቀረቡት ዓመታዊ ሪፖርት፤ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት…
Read 1531 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አሸናፊዎች ለዓለማቀፍ ውድድር እንዲመረጡ ዕድል ይሰጣል - ሁአዌ በዓለም በሰባተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ግዙፉና ታዋቂው የቻይና የመገናኛ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኩባንያ ሁአዌይ፤ በሰሜን አፍሪካና በተቀረው የዓለም አገሮች መካከል የሚካሄድ የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) ውድድር በመጪዎቹ ወራት እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡ ሁአዌይ፣ ከቻይና ኤምባሲና…
Read 1715 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
እናት ባንክ አ.ማ ሰኔ 30 ቀን 2018 በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ባደረገው የሥራ እንቅስቃሴ፤ ከታክስ በፊት ያልተጣራ 216 ሚሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ባለፈው ሳምንት በሚሌኒየም አዳራሽ ባደረገው የባለአክሲዮኖች 5ኛ ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ፣ የባንኩ የዲሬክተሮች ቦርድ ሊቀ መንበር ወ/ሮ…
Read 1672 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዳሽን ባንክ አ.ማ ሰኔ 23 ቀን 2010 በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ፣ ከታክስ በፊት 1.14 ቢሊዮን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ትርፉ ከቀደመው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲተያይ የ8.3 በመቶ ብልጫ እንዳለው ተጠቁሟል፡፡ ባንኩ ትናንት በሸራተን አዲስ ሆቴል ባደረገው 24ኛው…
Read 1265 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ