ንግድና ኢኮኖሚ
ዕድሜያቸውን ሙሉ ከሆቴል ቤት አስተናጋጅነት ሥራ ተለይተው አያውቁም፡፡ የዛሬው የ72 ዓመት ሸንቃጣ አዛውንት በጥቁር ሱፋቸው ላይ ቀይ ክራቫት አስረው፤ ሳህን፣ ሹካ፣ ማንኪያ፣ ብርጭቆ፣ ጠርሙስ፣ እያነሳሱ፣ ወይም ጠረጴዛውን እያፀዱና እያስተካከሉ “ታዟል? ምን ይምጣላችሁ? …” እያሉ እንግዶቻቸውን ያስተናግዳሉ፡፡ እንግዳ የሆነ ሰው የሆቴሉ…
Read 5895 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ራያ ቢራ አክሲዮን ማኅበር ህብረተሰቡ የሚጠብቀውን ዓይነት ጥራቱን የጠበቀ፣ ተመራጭ ቢራ ለገበያ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት ትልቅ ራዕይ ይዘው የተነሱ 58 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው ባወጡት 50ሺህ ብርና ባስመዘገቡት ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል የተመሰረተው ራያ ቢራ አክሲዮን ማኅበር፤ በአሁኑ ወቅት…
Read 3824 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከ48.5 ሚ. ብር በላይ ፈጅቷል ቦሌ አካባቢ “አናት” (አበበ ና ትህትና) በተባሉ ባልና ሚስት ስም ምህፃረ ቃል የተሰየመውና ዘመናዊ ሲኒማ ቤት የያዘው የገበያ ማዕከል ዛሬ ይመረቃል፡፡አዲስ አበባ ከተማ በከፍተኛ የዕድገት ግስጋሴና የቆዳ ስፋቷም በየአቅጣጫው እየሰፋ ያለ ዘመናዊ የአፍሪካ መዲና ለመሆን…
Read 1916 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከሶስት ዓመት በፊት ግንባታው ተጀምሮ በቅርቡ የተጠናቀቀውና 100 ሚሊዮን ብር የወጣበት “አዲሲኒያን” ዓለም አቀፍ ሆቴል ባለፈው ረቡዕ ተመርቆ ሥራ ጀመረ፡፡ ባለ አራት ኮከብ ደረጃ እንዳለው የተነገረለት ዘመናዊው ሆቴል፤ሁለት ትላልቅ ሬስቶራንቶች፣ የተለያየ ደረጃ ያላቸው 60 የመኝታ ክፍሎች፣ ጂም ሃውስ ስፓ እና…
Read 1606 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ም/ቤት ለአገሪቷና ለቢዝነስ ሰዎች ከፍተኛ ጥቅም እንደሚሰጥ የታመነበትን “የኢትዮጵያ ቢዝነስ ተቋማት ሞዴል የሥነ ምግባር መመሪያ” ለመጀመሪያ ጊዜ አዘጋጅቶ አስመረቀ፡፡ ባለፈው ሳምንት በሒልተን ሆቴል በፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የተመረቀው የሥነ ምግባር መመሪያ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋ በንግድና አገልግሎት፣…
Read 2128 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ያለው ጥሬ ዕቃ ከሦስት ዓመት በላይ አያስኬደንም” በኢትዮጵያ ብቸኛው የአልሙኒየም አምራች ኩባንያ “ኢንተር አፍሪካ ኤክስትሩዥን”፤የጥሬ እቃ አቅርቦቱን በማዕድን ቁፋሮ ለማግኘት በማቀድ ለማዕድን ሚኒስቴር የፈቃድ ጥያቄ ማቅረቡን ገለጸ፡፡ ቃሊቲ ቁስቋም ማሪያም አካባቢ የሚገኘውና ከ10 ዓመት በፊት በ45 ሚሊዮን ብር የተመሰረተው ኩባንያው፤በአሁኑ…
Read 2449 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ