ከአለም ዙሪያ
በጦር ሜዳ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በ10 ዓመታት በ246 በመቶ ጨምሯል የዓለማችን ሰላም ባለፉት አስር ዓመታት እያሽቆለቆለ መምጣቱንና ባለፈው የፈረንጆች አመት 2017 ብቻ የአለማችን አገራት በግጭቶች ሳቢያ በድምሩ 14.8 ትሪሊዮን ዶላር ማጣታቸውን አይኢፒ የተባለው የጥናት ተቋም አመለከተ፡፡ኢንስቲቲዩት ፎር ኢኮኖሚክስ ኤንድ ፒስ…
Read 1530 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ለህጻናት ምቹ አገራት፡- ሲንጋፖር፣ ስሎቬኒያ፣ ኖርዌይ፣ ስዊድን በመላው አለም ከሚገኙት ህጻናት ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ወይም 1.2 ቢሊዮን ያህሉ የድህነት፣ ግጭት ወይም ጾታዊ መድልኦ ሰለባዎች መሆናቸውን አለማቀፉ የረድኤት ተቋም ሴቭ ዘ ችልድረን፤ ባለፈው ረቡዕ ባወጣው አለማቀፍ ሪፖርት አስታውቋል፡፡በአለማችን አንድ ቢሊዮን ህጻናት…
Read 1366 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ዢ ጂፒንግ በወንዶች፣ አንጌላ መርኬል በሴቶች ቀዳሚነቱን ይዘዋል ታዋቂው ፎርብስ መጽሄት፤በ2018 የፈረንጆች አመት በተለያዩ መስኮች ተጠቃሽ አለማቀፍ ተጽዕኖ ፈጥረዋል ያላቸውን 75 የዓለማችን ሃያላን ዝርዝር ይፋ ያደረገ ሲሆን በወንዶች የቻይናው ፕሬዚዳንትና የኮሙኒስት ፓርቲ ዋና ጸሃፊ ዢ ጂፒንግ፣ በሴቶች የጀርመኗ መራሂተ መንግስት…
Read 3157 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
77 በመቶ አሜሪካውያን ስብሰባውን ይደግፋሉ ተብሏል አይን እና ናጫ ሆነው የከረሙትና ከዛሬ ነገ ከቃላት ጦርነት ወደ ሚሳኤል ጦርነት ይገቡ ይሆን በሚል አለም በስጋት ተወጥሮ ሲከታተላቸው የነበሩት የአሜሪካው ዶናልድ ትራምፕና የሰሜን ኮርያው አቻቸው ኪም ጁንግ ኡን፣ ከሳምንታት በፊት ሁሉንም ፉርሽ አድርገው፣…
Read 1881 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
“ደስ የሚል ህይወትን ኖሪያለሁ፤ አሁን ግን መኖር በቃኝ፤ የመሞት መብቴን አክብሩልኝና በክብር አስናብቱኝ” ያሉት ታዋቂው አውስትራሊያዊ ሳይንቲስት ዴቪድ ጉዶል፤ የመሞት መብታቸው ተከብሮላቸው በተወለዱ በ104 አመት ዕድሜያቸው ከትናንት በስቲያ፣ ስዊዘርላንድ ውስጥ በሚገኝ ክሊኒክ ተገድለዋል፡፡12 የልጅ ልጆችን ያዩት ሳይንቲስቱ፤ ራሳቸውን ለሞት ሲያዘጋጁ…
Read 2454 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ሰሜን ምዕራብ ክልል የኢቦላ ቫይረስ ዳግም በወረርሽኝ መልክ መቀስቀሱንና በአካባቢው ለህልፈተ ህይወት ከተዳረጉ 17 ሰዎች መካከል ሁለቱ በቫይረሱ ሳቢያ መሞታቸው መረጋገጡን የአገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባለፈው ረቡዕ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ቢኮሮ ከተባለቺው የአገሪቱ ከተማ አቅራቢያ በምትገኘው ኢኮ ኢምፔንጄ…
Read 1363 times
Published in
ከአለም ዙሪያ