ከአለም ዙሪያ
- ከግማሽ በላይ የሚሆነው የአለማችንን ሃብት የተያዘው፣ ከህዝቡ 1 በመቶ በሚሆኑ ባለጠጎች ነው - ግማሹ ድሃ የአለም ህዝብ፣ ከአለማችን ሃብት 1 በመቶ ብቻ ይደርሰዋል በያዝነው የፈረንጆች አመት 2015 ከግማሽ በላይ የሚሆነው የአለማችን ሃብት፣ ከአጠቃላዩ የአለም ህዝብ 1 በመቶ ያህል ብቻ…
Read 1500 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 10 October 2015 16:38
የሩዋንዳ ፍ/ ቤት ህገመንግስት ተሻሽሎ ካጋሜ በምርጫ እንዲሳተፉ ወሰነ
Written by Administrator
- ተቃዋሚዎች ህጉ እንዳይሻሻል ዘመቻ እናደርጋለን ብለዋል የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ህጉ ከሚፈቅድላቸው ውጭ ለ3ኛ ዙር የስልጣን ዘመን በምርጫ ለመወዳደር መወሰናቸው ውዝግብ መፍጠሩን ተከትሎ፣ የአገሪቱ ፓርላማ ህገ መንግስቱ ተሻሽሎ ካጋሜ በምርጫ ይወዳደሩ በሚል ያቀረበውን ሃሳብ፣ የሩዋንዳ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንዳጸደቀው…
Read 1524 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የፌስቡኩ መስራች ማርክ ዙክበርግ በተለያዩ የአለማችን አገራት ለሚገኙ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች፣የኢንተርኔት አቅርቦት ለማሟላት እየተንቀሳቀሰ መሆኑን እንዳስታወቀ አሶሼትድ ፕሬስ ዘገበ፡፡ዙክበርግ ባለፈው ቅዳሜ በተከናወነው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ተገኝቶ ባደረገው ንግግር፣ በስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ከተቀረው አለም ጋር…
Read 1383 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
* “መጸዳጃ ቤት ተቆልፎብናል፤ ውሃና መብራትም ተቋርጦብናል” - ተቃዋሚዎች * ፓርላማው 97 ሺህ ዶላር የመብራት ኪራይ አልከፈለም የሚመለከተው የመንግስት አካል መክፈል የሚገባውን 97 ሺህ ዶላር የመብራት ኪራይ ባለመክፈሉ ሳቢያ በኬንያ ፓርላማ ለ3 ቀን መብራት መቋረጡንና ይህም የተቃዋሚ ፓርቲ ፓርላማ አባላትን…
Read 1213 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
- 273 ግለሰቦችና ተቋማት በዕጩነት ቀርበዋል የዘንድሮው የዓለም የኖቤል ሽልማት ተሸላሚዎች ዝርዝርም በያዝነው ሳምንት ይፋ መደረግ የጀመረ ሲሆን፣ ተሸላሚዎችም ከአንድ ወር በኋላ በስቶክሆልምና በኦስሎ በሚከናወኑ ስነስርዓቶች የገንዘብ ሽልማታቸውን ይቀበላሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡የኖቤል የሽልማት ድርጅት ከሰሞኑ ባወጣው መግለጫ እንዳለው፣ በዘንድሮው የኖቤል ሽልማት…
Read 1780 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ሳዑዲ አረቢያና አጋሮቿ፣ ዘመቻውን አውግዘዋል። አሜሪካና አጋሮቿ፣ ዘመቻውን ተቃውመዋል። ኢራንና ኢራቅ፣ በደስታ ድጋፋቸውን ገልፀዋል። በሶሪያ ጠረፍ፣ አሮጌው የራሺያ የባህር ሃይል ሰፈር፣ እንደገና ሕይወት ዘርቷል። የሶሪያ ቀውስ ሳቢያ፣ የራሺያ ወታደሮች ከቦታው በመልቀቃቸው፣ አራት የጥበቃ ሰራተኞች ነበር የቀሩት። እነሱም፣ የዛሬ ሁለት አመት፣…
Read 3915 times
Published in
ከአለም ዙሪያ