ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከወር በፊት በጋለሪያ ቶሞካ በተከፈተው “ውስጣዊ ግለትና እንፋሎት” የተሰኘ የስዕል ትርዒት ላይ ነገ ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ በቶሞካ ውይይት እንደሚካሄድ ዳይሬክተሩ ጋዜጠኛ ነብዩ ግርማ ገልጿል፡፡ የወጣት አሸናፊ ማስቲካ ስራዎችን በ14ኛው ዙር የስዕል ትርዒቱ ለእይታ ያቀረበው ጋለሪው፤ ሳር ቤት ካናዳ ኤምባሲ…
Read 1463 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዜማ ብዕር ኢትዮጵያ የስነ-ፅሁፍ ማህበር አባል በሆነችው ወጣት ገጣሚ ፍሬዘር ዘውዱ ተፅፈው የተሰናዱ በርካታ ግጥሞችን የያዘው “የፍቅር ገፆች” የግጥም መድበል ትላንት ከረፋዱ 3፡00 እስከ 6፡00 በብሄራዊ ቤተ መፃሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ የስብሰባ አዳራሽ ተመረቀ፡፡ በፍቅር ላይ ያተኮሩ ግጥሞችና ደብዳቤዎችን በያዘው…
Read 1982 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ (ኢቢኤስ) ቴሌቪዥን “የጆርዳና ኩሽና ሾው” አዘጋጅ ጆርዳና ከብዶም የተፃፈው “የጆርዳና የምግብ አዘገጃጀት” የተሰኘ መፅሀፍ ሰሞኑን ለገበያ ቀርቦ እየተነበበ ይገኛል፡፡ መፅሐፉ ከመቶ በላይ የውጭ ምግቦች አዘገጃጀትን የያዘ ሲሆን ኢትዮጵያዊያን ከተለመደው የአመጋገብ ስርዓታቸው ወጣ ብለው እንደ ፓስታ፣ ፒዛ ያሉ…
Read 21679 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ማልድ የትምህርት ድጋፍ ኃ.የተ.የግ.ማ ባቀራረቡ የተለየ የልጆችን የንባብን ባህል የሚያዳብር፣ ከመጽሐፍ ጋር የተያያዘ የወላጆች ቀን “Book and fun Kids day” /የህፃናት የንባብና የትምህርታዊ ጨዋታ ቀን/ የፊታችን ማክሰኞ በትሮፒካል ጋርደን መናፈሻ ከ4-11 ሰዓት ድረስ ማዘጋጀቱን ገለፁ፡፡ ከ4-14 ዓመት ላሉ ልጆች በተዘጋጀው…
Read 1261 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በተዘራ አስናቀ የተደረሰውና በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተው “የምስጢር መንትዮች” ታሪካዊ ልብወለድ መፅሐፍ በትላንትናው ዕለት በሩሲያ የሳይንስና የባህል ማዕከል ተመርቋል፡፡ መፅሃፉ የማህበረሰባችንን እውነተኛ ገፅታ፣ ድህነት፣ ኋላቀር አስተሳሰብና የባህል ተፅዕኖዎች እያደረሱ ያሉትን ውጣ ውረድ አጉልቶ ያሳያል ተብሏል፡፡ በምረቃ ስነስርአቱ ላይ የተለያዩ የጥበብ…
Read 1611 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“The Shack” የተሰኘው የደራሲ ዊሊያም ፒ ያንግ ልብ አንጠልጣይ ልብወለድ መፅሀፍ በተርጓሚ ኃይል ከበደ “ደሳሳው ጎጆ” በሚል ወደ አማርኛ ተመልሶ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መጽሃፉ በመጪው ሚያዚያ 23 ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ፊት ለፊት ከሼል ማደያው ጀርባ በሚገኘው…
Read 1264 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና