ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
ባለፉት 20 ዓመታት ኑሮውን በሀገረ አሜሪካ ያደረገውና 28 መጻሕፍትን ለንባብ ያበቃው ደራሲ አለማየሁ ማሞ “ጥቂቶቹ” ሲል የሰየመው መፅሐፍ እየተነበበ ነው።መፅሐፉ በዋናነት የኢትዮጵያ ባህር ሀይል አባላት አስደናቂ ግለ-ታሪኮች ላይ ያተኮረ ሲሆን “ጥቂት ግን ውጤታማ” (little but Effective) ብለው በአንድ ወቅት ዓለማቀፍ…
Rate this item
(0 votes)
በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በአምደኝነት የሚጽፈው ደራሲ ያዕቆብ ብርሃኑ ‹‹ከባዶ ላይ መዝገን›› እና ‹‹የካህሊል አማልክት›› የተሰኙ ኹለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለገበያ አቅርቧል፡፡ የመጀመሪያው መጽሐፍ ‹‹ከባዶ ላይ መዝገን›› - (የዘመን ስካር ቅንጣቶች) ሲሆን ልዩ ልዩ ፍልስፍናዎች፣ ሒሳዊ ንባቦችና ተምሰልስሎቶችን ያካተተ ነው ተብሏል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
ሰዓሊ በረከት አንዳርጌ “አፍሪካ ናት ቤቴ” በሚል ርእስ “ጥቁርና ነጭ” የስዕል አውደ ርእይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6 ኪሎ ግቢ ውስጥ አዘጋጅቷል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ራስ መኮንን አዳራሽ ዓውደ ርዕዩን ለማዘጋጀት የወሰነው ቦታውን የመረጠው የስነጥበብ አፍቃሪው ቅርሱን እየተመለከተ…
Rate this item
(0 votes)
በመምህር አዴው ዘሪሁን የተሰናዳውና ልጆች በቀላሉና በጨዋታ መልክ ኬሚስትሪን እንዲያውቁ የሚያስችለው “Chemistry CrossWord Puzzle” የተሰኘው መፅሀፍ ዛሬ ከረፋዱ 3፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ በብሔራዊ ቴአትር ይመረቃል፡፡ መምህር አዴው ዘሪሁን አዲስ አበባ ተወልዶ ያደገ ሲሆን ከኮተቤ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ በኬሚስትሪ፣ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኬሚካል…
Rate this item
(0 votes)
በደራሲና ጋዜጠኛ አንተነህ ይግዛው የተጻፈውና በበርካታ አንባብያን ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው “የማይሰበረው - ኤርሚያስ አመልጋ” የተሰኘው የሕይወት ታሪክ መጽሐፍ በድጋሚ ታትሞ ከሐሙስ ጀምሮ በገበያ ላይ ውሏል፡፡“የማይሰበረው - ኤርሚያስ አመልጋ” በአዳዲስ የቢዝነስና የስራ ፈጠራ ሃሳቦች አፍላቂነታቸውና በፈር-ቀዳጅ ኢንቬስተርነታቸው በሚታወቁት ኢትዮጵያዊው ኢኮኖሚስትና ባለሃብት…