ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
የኦላፍር ኤሊያሰን የስዕል ስራዎች ለእይታ የቀረቡበት “በጊዜ ላይ ጊዜ” (Time Sensitive Activity) የስዕል አውደ ርዕይ ከትላንት በስቲያ ምሽት በስነ ጥበባት ኮሌጅ በሚገኘው የገብረ ክርስቶስ ደስታ ማዕከል (ሞደርን አርት ሙዚየም) ውስጥ ተከፈተ፡፡ አውደ ርዕዩ እስከ ሚያዝያ 7 ቀን 2007 ዓ.ም ድረስ…
Rate this item
(0 votes)
“የጥቁሮች ታሪክ ወር” ተብሎ የሚጠራውን የየካቲትን ወር ምክንያት በማድረግ በአሜሪካ ኤምባሲ ድጋፍ የተዘጋጀና በአፍሪካ አሜሪካዊ ሴት ሰዓሊያን ስራዎች ላይ ያተኮረ “የአፍሪካ አሜሪካዊ ሴቶች የስዕል ስራ ከ19-21ኛው ክፍለ ዘመን” የተሰኘ የስዕል ትርኢት ሰሞኑን በብሄራዊ ሙዚየም የተከፈተ ሲሆን በክልል ከተሞችም ይቀርባል ተብሏል፡፡…
Saturday, 21 February 2015 13:58

“አሚራ” ገበያ ላይ ዋሉ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በደራሲ ስሄር ካሾጊ “ሚራዥ” በሚል ርዕስ በእንግሊዝኛ ተፅፎ በመቅደስ ቁምላቸው “አሚራ” ተብሎ ወደ አማርኛ የተተረጎመው መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቅቷል፡፡ ልብ አንጠልጣይና ትኩረትን ሰቅዞ የሚይዝ እንደሆነ የተነገረለት መፅሀፉ፤በአንዲት ወጣት የነፃነት ታጋይ ሴት ህይወት ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው፡፡ ደራሲዋ ድብቁን የመካከለኛው ምስራቅ ወግ…
Saturday, 21 February 2015 13:58

“ሽርሽር” ገበያ ላይ ዋሉ

Written by
Rate this item
(2 votes)
 በጀሚል አክበር የተፃፈው “ሽርሽር” የተሰኘ የአጭር ልብወለዶች ስብስብ ሰሞኑን ለንባብ በቅቷል፡፡ በመጽሃፉ ውስጥ 18 ያህል ታሪኮች የተካተቱ ሲሆን በ28 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ ፀሀፊው ከዚህ ቀደም “ካገር ፍቅር እስከ አዲሳባ” የተሰኘ በእስረኞች ታሪክ ላይ የተመሰረተ መፅሀፍ ለንባብ ማብቃቱ የሚታወስ ሲሆን ታሪኩም…
Rate this item
(1 Vote)
“ቦሌ ፒኮክ ጋ ጠብቂኝ” እንዲሁም “የሸገር ወጎች 1 እና 2” በሚል መፃሕፍቶቹ የሚታወቀው ጋዜጠኛ ሰለሞን ታደሰ አዲስ የትረካ ሲዲ ሊያወጣ ነው፡፡ “የትረካ ሲዲው ገቢ ሙሉ ለሙሉ ወላጆቻቸውን ላጡ ህፃናት ይውላል” ያለው ጋዜጠኛው፤ “ቦሌ ፒኮክ ጋ ጠብቂኝ” ከሚለው መፅሀፍ ላይ የተመረጡ…
Rate this item
(2 votes)
በሻለቃ ዮሴፍ ያዘው የተጻፈው “ትግል አይቆምም” የተሰኘ የውትድርና መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ ደራሲው ከንጉስ ኃይለሥላሴ እስከ ደርግ ድረስ ያለፉበትን ዘመን ለመፃፍ ያነሳሳቸው ሁለት ምክንያቶች እንደሆኑ ይናገራሉ። አንደኛው፤ከ1966 ጀምሮ እስከ ደርግ መፈጠርና መቋቋም ድረስ የነበረው ትግል ወጥነት የሌለውና ሁሉም ስለ ራሱ…