ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
በፖፕሌሽን ሚዲያ ሴንተር አሳታሚነት የታተመውና በህፃናት ጉልበት ብዝበዛ ላይ ያተኮረው “ታጋቾቹ” የተሰኘ የአጫጭር እውነተኛ ታሪኮች መድበል እንዲሁም ቀደም ሲል ድርጅቱ ካሳተማቸው መጻህፍት ተመርጠው ወደ እንግሊዝኛ የተተረጎሙት “Blood Price” እና “Ditached in the Jungle” የሚሉ መጻህፍት የፊታችን ሐሙስ በሐርመኒ ሆቴል ይመረቃሉ፡፡…
Rate this item
(2 votes)
የሰዓሊ ቴዎድሮስ መስፍን (ቴዲ ማን) ከ30 በላይ የካርቱን ስዕሎች የቀረቡበት “ስዕላዊ ምፀት እና ስዕላዊ ስላቅ” የተሰኘ የስዕል ትርዒት ጥር 22 ቀን 2007 ዓ.ም በጋለሪያ ቶሞካ መከፈቱ የሚታወስ ሲሆን በነገው ዕለት ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ በሥራዎቹ ላይ ውይይት ይካሄዳል፡፡ የጋለሪው አርት ዳይሬክተር…
Rate this item
(1 Vote)
የኦላፍር ኤሊያሰን የስዕል ስራዎች ለእይታ የቀረቡበት “በጊዜ ላይ ጊዜ” (Time Sensitive Activity) የስዕል አውደ ርዕይ ከትላንት በስቲያ ምሽት በስነ ጥበባት ኮሌጅ በሚገኘው የገብረ ክርስቶስ ደስታ ማዕከል (ሞደርን አርት ሙዚየም) ውስጥ ተከፈተ፡፡ አውደ ርዕዩ እስከ ሚያዝያ 7 ቀን 2007 ዓ.ም ድረስ…
Rate this item
(0 votes)
“የጥቁሮች ታሪክ ወር” ተብሎ የሚጠራውን የየካቲትን ወር ምክንያት በማድረግ በአሜሪካ ኤምባሲ ድጋፍ የተዘጋጀና በአፍሪካ አሜሪካዊ ሴት ሰዓሊያን ስራዎች ላይ ያተኮረ “የአፍሪካ አሜሪካዊ ሴቶች የስዕል ስራ ከ19-21ኛው ክፍለ ዘመን” የተሰኘ የስዕል ትርኢት ሰሞኑን በብሄራዊ ሙዚየም የተከፈተ ሲሆን በክልል ከተሞችም ይቀርባል ተብሏል፡፡…
Saturday, 21 February 2015 13:58

“አሚራ” ገበያ ላይ ዋሉ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በደራሲ ስሄር ካሾጊ “ሚራዥ” በሚል ርዕስ በእንግሊዝኛ ተፅፎ በመቅደስ ቁምላቸው “አሚራ” ተብሎ ወደ አማርኛ የተተረጎመው መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቅቷል፡፡ ልብ አንጠልጣይና ትኩረትን ሰቅዞ የሚይዝ እንደሆነ የተነገረለት መፅሀፉ፤በአንዲት ወጣት የነፃነት ታጋይ ሴት ህይወት ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው፡፡ ደራሲዋ ድብቁን የመካከለኛው ምስራቅ ወግ…
Saturday, 21 February 2015 13:58

“ሽርሽር” ገበያ ላይ ዋሉ

Written by
Rate this item
(2 votes)
 በጀሚል አክበር የተፃፈው “ሽርሽር” የተሰኘ የአጭር ልብወለዶች ስብስብ ሰሞኑን ለንባብ በቅቷል፡፡ በመጽሃፉ ውስጥ 18 ያህል ታሪኮች የተካተቱ ሲሆን በ28 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ ፀሀፊው ከዚህ ቀደም “ካገር ፍቅር እስከ አዲሳባ” የተሰኘ በእስረኞች ታሪክ ላይ የተመሰረተ መፅሀፍ ለንባብ ማብቃቱ የሚታወስ ሲሆን ታሪኩም…