ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በበሃይሉ ዋሴ ተደርሶ በፍቅረየሱስ ድንበሩ የተዘጋጀውና በኩል ፊልም ፕሮዳክሽን የቀረበው “ሰኔ 30” የተሰኘ ፊልም ነገ በሁሉም የግል ሲኒማ ቤቶች እንደሚመረቅ ተገለጸ፡፡ በሰላም አሰፋ ፕሮዱዩስ የተደረገውና የ1፡42 ርዝማኔ ያለው ፊልሙ፤ ፍቅራቸውን ለመቀጠል ወይም ለማቆም ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሰኔ 30 ቀን የተቀጣጠሩ…
Read 1078 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በ17 ዘርፎች ተከፍሎ ለወራት ሲካሄድ የቆየው ሁለተኛው ዙር የጉማ ፊልም ሽልማት ውድድር አሸናፊዎች ከነገ ወዲያ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር ከቀኑ 10፡30 ጀምሮ በሚደረገው ሥነስርዓት እንደሚሸለሙ የፕሮግራሙ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ በኢትዮ ፊልምስ ባለቤትነት በተዘጋጀው በዚህ ውድድር፤ ከ17 ዘርፎች ምርጥ አምስቶቹ ባለፈው ጥር 7…
Read 869 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ባለፈው ሳምንት በምናርክ ሆቴል የተከፈተው “ህብር ሶስት” የስዕል አውደ ርዕይ ትላንት መጠናቀቁን አዘጋጁ “ኤፍሬም አርት ስቱዲዮና ጋለሪ” መስራችና ዳይሬክተር ሰዓሊ ኤፍሬም ለሚ ለአዲስ አድማስ ገልጿል፡፡ ከ135 በላይ የሆኑ የ30 ሰዓሊያን ስራዎች የቀረበበት አውደ ርዕዩ፤ በበርካታ የጥበብ አፍቃሪዎች ተጎብኝቷል ተብሏል፡፡ በዚህ…
Read 915 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 14 February 2015 15:46
“የኔ ወፍ” የግጥም መፅሃፍ ገበያ ላይ ዋለ “እንደባቢሎኖች” ትላንት ለንባብ በቃ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
የገጣሚ ለማ ክብረት የግጥም ስብስቦችን ያካተተው “የኔ ወፍ” የተሰኘ የግጥም መድበል ሰሞኑን ገበያ ላይ ዋለ፡፡ በፊት ሽፋኑ ላይ ቀይ እንቡጥ ጽጌረዳ የያዘው መፅሀፉ፤ 108 ያህል ግጥሞችን ያካተተ ሲሆን የግጥሞቹ ጭብጥ በፍቅር፣ ፖለቲካና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያጠነጥናል፡፡ በ110 ገፆች የተቀነበበው መድበሉ፤…
Read 1914 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በቴዎድሮስ ፍቃዱ ተደርሶ የተዘጋጀውና በቴዎድሮስ ፍቃዱ ፊልም ፕሮዳክሽን የቀረበው “ወንድሜ ያዕቆብ” የተሰኘ ፊልም ባለፈው ማክሰኞ በአቤል ሲኒማ ተመርቋል፡፡ በአብዱሰላም ሀሰን ፕሮዱዩስ የተደረገው የ1፡45 ኮሜዲ ድራማ ዘውግ ፊልም፤ መቼቱን በአዲስ አበባና በወሎ ሃይቅ ከተማ ላይ ያደረገ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ የፊልሙ ታሪክ ከወሎ፣…
Read 1897 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኤርሚያስ መኮንን ድርሰት የሆነውን “አጋምና ቀጋ” የተሰኘ መፅሀፍ ዛሬ ከቀኑ 8፡30 ጀምሮ አራት ኪሎ በሚገኘው ድንቅ ሥራ ህንፃ ላይ እንደሚያስመርቅ “ቡክ ኮርነር” አስታወቀ፡፡ ከምርቃት ሥነስርዓቱ በተጨማሪ የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣ ደራሲያንና አንባቢያን በመፅሀፉ ላይ ውይይት ያደርጋሉ ተብሏል፡፡ ይህ በዚህ እንዳለ የ“Tower in…
Read 1349 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና