ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ይህንን መረጃ አይቶ የማይደነግጥ ሰው ራሱን ይፈትሽ !!ኢትዮጵያ 110 ሚሊዮን ህዝብ አላት። ይህ ህዝብ መስከረም 2013 ዓ.ም ላይ ሃገሩ ያተመችው ጋዜጣ ብዛት 6 ብቻ እንደሆነ አያውቅም። ቢያውቅም ግድ የለውም።መጽሄቶቹ ደግሞ 9 ብቻ ናቸው። ሁለቱን ደምሯቸው …15 !! ….(የኮፒውን ብዛት ተዉት!…
Rate this item
(2 votes)
 አንድ ነገር ልንገርህ? ቀና አትበል.. !! ኑሮ “ጣራ ነክቷል” ከሚለው ቃል ይልቅ “ሰማይ ረግጧል” የሚለው የበለጠ ይገልጸዋል። ትናንት እንደቀልድ “ድሮ” ሆኗል። ከሁለት ዓመት በፊት የተጋቡ ሙሽሮች “ኑሮ በኛ ጊዜ” እያሉ የሚተርኩባት ሃገር ላይ ነን ያለነው። ብዙ ጊዜ እንደምለው “ኢትዮጵያ ውስጥ…
Saturday, 19 March 2022 12:15

አፍንጮ (Pinocchio)

Written by
Rate this item
(0 votes)
«አፍንጮ» (Pinocchio) የተባለው የህጻናት ታሪክ ገጸ-ባህሪ፣ ልብ ብለን ካስተዋልነው የሚገርም ነገር አለው፡፡ ስለ ፍጡር ሳስብ፣ ከአዳም ባልተናነሰ ለምን አፍንጮ እንደሚመስጠኝ አላውቅም፡፡ በጄኔቲክስ ሳይንስ ብያኔ ከመዘንናቸው፣ አዳምም፣ አፍንጮም ፍጡር ሳይሆኑ «ሐውልት» ናቸው፡፡ ሁለቱም እንብርት የላቸውም፡፡ ተረግዘውም ተወልደውም የሚያውቁ አይደሉም፡፡እናት እና እንብርት…
Rate this item
(0 votes)
በምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን የተዘጋጀውና “ፍትህ ይንገስ ሰላም ይመለስ” የሚል መጠሪያ ያለው የኪነ-ጥበብ መሰናዶ ሰኞ መጋቢት 5 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በብሔራዊ ቴአትር ይካሄዳል፡፡ በዕለቱም ዲስኩር፣ ግጥም ፣መነባነብና ሙዚቃ የሚቀርብ ሲሆን ጋዜጠኛ እስክንድ ነጋ፣መምህር ፋንታሁን ዋቄ፣ ዶ/ር ወዳጄነህ…
Rate this item
(1 Vote)
“ታዋቂ ኢቨንትስ” ሰዎች የሚያደንቋቸውንና የሚወዷቸውን ሰዎች የሚያገኙበት፣ የሚተዋወቁበትና ጥሩ ጊዜ የሚያሳልፉበትን እድል የሚፈጥር አዲስ ሁነት ማዘጋጀቱን አስታወቀ “የሚያደንቁትን ያግኙ ይተዋወቁ” (Ethiopian Celebrate Meet And Greet) የሚል መጠሪያ ያለው ይሄው ሁነት መጋቢት 3 ቀን 2014 ዓ.ም በሸራተን አዲስ ሆቴል ታዋቂዋን የፊልም…
Rate this item
(1 Vote)
ባለፉት 20 ዓመታት ኑሮውን በሀገረ አሜሪካ ያደረገውና 28 መጻሕፍትን ለንባብ ያበቃው ደራሲ አለማየሁ ማሞ “ጥቂቶቹ” ሲል የሰየመው መፅሐፍ እየተነበበ ነው።መፅሐፉ በዋናነት የኢትዮጵያ ባህር ሀይል አባላት አስደናቂ ግለ-ታሪኮች ላይ ያተኮረ ሲሆን “ጥቂት ግን ውጤታማ” (little but Effective) ብለው በአንድ ወቅት ዓለማቀፍ…