ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ አዳም ረታ የተጻፈው “መረቅ” የረጅም ልቦለድ መጽሃፍ፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የደራሲው አድናቂዎችና የጥበብ ቤተሰቦች በተገኙበት ነገ ጧት በሃገር ፍቅር ቲያትር አዳራሽ ይመረቃል፡፡ለረጅም አመታት በውጭ አገራት የኖረው ደራሲ አዳም በሚገኝበት በሚከናወነው የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ፣ የተለያዩ ስነ-ጽሁፋዊ ዝግጅቶች የሚቀርቡ ሲሆን፣ ስለደራሲው…
Read 2026 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአዲስ አበባ ከተማ ከሚገኙ ሲኒማ ቤቶች በስፋቱ ትልቅ የሆነውን ፐርፎሬትድ ስክሪን ያስገጠመውና በዘመናዊ መልኩ የተደራጀው “ክሊንገር ሲኒማ”፣ አዳዲስ አገረኛ ፊልሞችን በመሳየት አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡“ክሊንገር ሲኒማ” በተለይ ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ እንዳለው፣ በአዲስ አበባ ልደታ ኮንዶሚኒየም አካባቢ በሚገኘው መኮንን ቢተው ህንጻ…
Read 1826 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ አብነት ስሜ የተጻፈውና ከዚህ በፊት ለንባብ የበቃው “የኢትዮጵያ ኮከብ” የአስትሮሎጂ መጽሃፍ ቀጣይ ክፍል የሆነው “ፍካሬ ኢትዮጵያ” ከነገ በስቲያ ጀምሮ በገበያ ላይ ይውላል፡፡ 404 ገጾች ያሉት “ፍካሬ ኢትዮጵያ” የ12ቱ ኮከቦች ሐተታ በ1,200 ስመጥሮች ዝርዝርና በበርካታ ሀገራዊ ምሳሌዎች ታግዞ የቀረበበት ሲሆን፣…
Read 2079 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኢትዮጵያ የሴቶች ማህበራት ቅንጅትና በአጋር ድርጅቶቹ አማካይነት የታተመውና ከ60 በላይ ኢትዮጵያውያን ሴቶችን ታሪክ የያዘው “ተምሳሌት - እጹብ ድንቅ ኢትዮጵያውያን ሴቶች” መጽሃፍ የፊታችን ማክሰኞ አምስት ኪሎ በሚገኘው ብሔራዊ ሙዚየም ይመረቃል፡፡ከ300 በላይ ገጾች ያሉት መጽሃፉ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች የተዘጋጀ ሲሆን፣ የአማርኛው ቅጽ…
Read 1188 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በገጣሚ እርቅይሁን በላይነህ የተፃፈው “እርቃንሽን ቅሪ” የተሰኘ የግጥም መድበል ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቴአትር ጥበባት መምህር የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጀዋሬ በመፅሃፉ ጀርባ ላይ ባሰፈሩት አስተያየት፤ በመድበሉ የተካተቱት ግጥሞች ጠንካራ እንደሆኑ ጠቁመዋል፡፡በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ የቴአትር ጥበባት መምህር የሆኑት ጋዜጠኛ…
Read 1200 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በመምህር ሃይማኖት ታደሰ አራጋው የተፃፈው “ያንዳንድ አጥንት እጣ” የተሰኘ የግጥም መድበል በገበያ ላይ ዋለ፡፡ በመፅሃፉ ውስጥ ተካተቱት ግጥሞች ማህበራዊና ፖለቲካዊ እንዲሁም ፍልስፍናዊ ጉዳዮችን ያነሳሉ ተብሏል፡፡ 43 ግጥሞችን የያዘው መድበሉ፤ 48 ገፆች ያሉት ሲሆን በ20 ብር እየተሸጠ እንደሆነ ታውቋል፡፡ ደራሲው ከዚህ…
Read 2120 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና