ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
የቀድሞው የ“አውራምባ ታይምስ” ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የነበረውና በሽብርተኝነት ተከሶ 14 ዓመት የተፈረደበት የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ “የነፃነት ድምፆች፤ ከማዕከላዊ እስከ ዝዋይ ግዞት” የተሰኘ መጽሐፍ ሰሞኑን ገበያ ላይ ውሏል፡፡ ጋዜጠኛው በዝዋይ ማረሚያ ቤት ጨለማ ክፍል ውስጥ እንዳሰናዳው በተገለፀው መጽሐፉ፤ ክስ ከተመሰረተበት ጊዜ…
Rate this item
(14 votes)
በዶ/ር አቡሽ አያሌው የተዘጋጁት “አልፋና ኦሜጋ” ቁጥር 2 እና ቁጥር 3 መጽሐፎች ሰሞኑን ለንባብ በቁ፡፡ አዘጋጁ በ“አልፋና ኦሜጋ ቁጥር 1” መጽሐፍ፤ ስለ ሰዎችና ዩኒቨርስ የመጀመሪያና የመጨረሻ ምስጢራት ሰፊ ትንታኔ በመስጠት የጀመሩትን ሃሳብ በቁጥር ሁለትና በቁጥር ሶስት መጽሐፋቸው በስፋት እንዲቃኙት ለማወቅ…
Saturday, 20 September 2014 11:50

“ስውር ስፌት ቁ.2” ተመረቀ

Written by
Rate this item
(3 votes)
በጋዜጠኛ፣ ገጣሚና ተርጓሚ ነቢይ መኰንን የተጻፈው “ስውር ስፌት ቁ.2” የግጥም መድብል ትናንት ምሽት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል አዳራሽ ተመረቀ፡፡የኪነጥበብ ቤተሰቦችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በተከናወነው የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ፣ ገጣሚውን ጨምሮ አንጋፋና ወጣት ገጣሚያን ስራዎቻቸውን ለታዳሚው አቅርበዋል፡፡ ገጣሚ ነቢይ በመኰንን ከዚህ…
Saturday, 20 September 2014 11:49

“የጭቃ ጅራፎች” ነገ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
“መንገድ ተዘረጋመንገድ ተቀየሰበተራማጅ እጦትመልሶ ፈረሰ!...”በገጣሚ አክሊሉ ገብረ መድህን የተጻፈው “የጭቃ ጅራፎች” የተሰኘ የግጥም መጽሃፍ፣ ነገ ከምሽቱ 11፡30 ሰዓት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል አዳራሽ ይመረቃል፡፡በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥኑ 50 የገጣሚው የግጥም ስራዎች የተካተቱበት መጽሃፉ 92 ገጾች ያሉት ሲሆን በተለያዩ መጽሃፍት መደብሮችና…
Rate this item
(0 votes)
“ነጻ አርት ቪሌጅ” በማካሄድ ላይ የሚገኘው ‘ነጻ ሃሳብ’ የተሰኘ የሥነ ጥበብ ፌስቲቫል አካል የሆነው የስዕል ትርዒት ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት በ“ነጻ አርት ቪሌጅ” ይከፈታል፡፡ነጻ አርት ቪሌጅ ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ እንዳለው፣ ከዛሬ ጀምሮ ለተመልካች ክፍት በሚሆነው በዚህ የስዕል ትርኢት ላይ…
Rate this item
(1 Vote)
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አለ የሥነ-ጥበብና ዲዛይን ት/ቤት፤ “ፊውቸር ሜሞሪስ” በሚል ርዕስ ከመስከረም 6 እስከ 8 2007 ዓ.ም ዓለም አቀፍ ጉባኤ እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡ የሥነ-ጥበብና ዲዛይን ት/ቤት ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ አሻግሬ ጉባኤውን ከጀርመኑ “ifa-institute for International Cultural Relation” ጋር በመተባበር ማዘጋጀታቸውን ጠቅሰው፣…