ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(4 votes)
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአገራችን በተለያዩ ሆቴሎችና የመዝናኛ ስፍራዎች መከበር የጀመረው የፍቅረኛሞች ቀን (Valentine’s Day)፤ በዛሬው ዕለት በከተማዋ የተለያዩ ሥፍራዎች ይከበራል፡፡ በዓሉ ከሚከበርባቸው ሥፍራዎች መካከል ኢስተምቡል ሬስቶራንት፣ ዲ ኤች ገዳ ታወር፣ ሐርመኒ ሆቴልና ቬልቪው ሆቴሎች የሚገኙበት ሲሆን በዓሉ በአበባና የተለያዩ ስጦታዎች፣…
Monday, 10 February 2014 07:47

‘ድፍረት’ ፊልም ተሸለመ

Written by
Rate this item
(4 votes)
በኢትዮጰያዊው ፊልም ባለሙያ ዘረሰናይ ብርሃኔ ተጽፎ የተዘጋጀው ድፍረት ፊልም፣ በ2014 ሰንዳንስ አለማቀፍ የፊልም ፌስቲቫል በ‘ወርልድ ሲኒማ ድራማቲክ ኦዲየንስ’ ዘርፍ ተሸላሚ ሆነ፡፡ታዲያስ መጽሄት ከኒዮርክ እንደዘገበው፣ በእውነተኛ ታሪክ ላይ ተመስርቶ የተሰራውና የ99 ደቂቃ ርዝማኔ ያለው የዚህ ፊልም ዳይሬክተር ዘረሰናይ ብርሃኔና ፕሮዲዩሰሯ ምህረት…
Rate this item
(2 votes)
በአፍሪካ ፖለቲካዊና የውጭ ግንኙነት ጉዳዮች ላይ በርካታ መፅሃፍትን በመፃፍ የሚታወቁት የፖለቲካ ተመራማሪው ዶ/ር ዴቪድ ሆይሌ “አለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት፤ የአውሮፓ ጓንታናሞ ቤይ?” የተሰኘ መፅሃፍ ለንባብ አበቁ።ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቱ አፍሪካን ዳግም በቅኝ ግዛት ለመያዝ ታልሞ የተቋቋመ አውሮፓዊ ፍ/ቤት ነው…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ የኢራን ኢምባሲ የባህል ክፍል የሚዘጋጀው አመታዊው የኢራን የፊልም ፌስቲቫል ካለፈው ሰኞ ጀምሮ በብሄራዊ ትያትር ተካሄደ፡፡ የኢራንን እስላማዊ አብዮት 35ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የተከናወነው ይህ የፊልም ፌስቲቫል፣ የሁለቱን አገራት ባህላዊ ግንኙነት የማጠናከርና የኢራን የፊልም ኢንዱስትሪ የደረሰበትን ደረጃ የማስተዋወቅ አላማ እንዳለው…
Rate this item
(2 votes)
በሲኒማው ዘርፍ አስተዋጽኦ ለማድረግና ለፊልም ተመልካቹ የፊልሞችን ተደራሽነት ለማስፋት እየሠራ እንደሆነ የገለፀው ባታ ሪል እስቴት፤በ22 ማዞሪያ አካባቢ ባስገነባው “ባታ ኮምኘሌክስ” ህንጻ ላይ ዘመናዊ ሲኒማ ቤት እንደሚከፍት አስታወቀ፡፡ በመዲናችን የፊልም ማሣያ ሲኒማ ቤት እጥረት እንዳለ ተገንዝቤያለሁ ያለው ድርጅቱ፤ክፍተቱን ለመሙላት በቅርቡ “አቤል…
Rate this item
(1 Vote)
በሙሉጌታ ቢያዝን የተሰናዳው ባለ “ሚኒስከርቷ” የሥነ ግጥምና አጫጭር ታሪኮች ስብስብ የተሰኘ መድበል ታትሞ ሰሞኑን ለገበያ ቀረበ፡፡ በ83 ገፆች የተቀነበበው መፅሃፉ ግጥሞችንና ታሪኮችን ያካተተ ሲሆን በ25 ብር እየተሸጠ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡